የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ አጠቃላይ የትምህርት ሥርዓቱ መፈተሽ እንዳለበት ተጠቆመ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ)
በዘንድሮው መውጫ ፈተና ያስፈተኑ 22 የግል ኮሌጆች አንድም ተማሪ አለማሳለፋቸው አነጋጋሪ ኾኖ ቀጥሎል፡፡ የዘርፉ ምሁራን እና ኅላፊዎች ይህ ጉዳይ አሳሳቢ ስለመኾኑ ይናገራሉ። የተለያዩ የመፍትሔ ሀሳቦችንም ይሰጣሉ። በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ...
በተያዘው በጀት ዓመት የመንግሥት ገቢን ማሳደግ ላይ ዋነኛ ትኩረት አድርጎ እንደሚሠራ አሕመድ ሺዴ ገለጹ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 03/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በተያዘው በጀት ዓመት የመንግሥት ዋነኛ ትኩረት ገቢን ማሳደግ ስለመኾኑ የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሺዴ ተናግረዋል። የገቢዎች ሚኒስቴር ከመካከለኛ ግብር ከፋዮች ጋር በታክስ ሕግ ተገዥነት እና በወቅታዊ ሀገራዊ...
“ለመጪው ትውልድ አረንጓዴ የለበሰች ሀገር ለማስረከብ አሻራችንን እናኖራለን” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር: ነሐሴ 3/2016 ዓ.ም (አሚኮ)ክረምት ገፀ በረከት ነው፡፡ በክረምት ሁሉም ነገር የተፈጥሮን ውብ ዜማ ይከተላል፡፡ ምድሩ በአረንጓዴ ቀለም ይሞሸራል፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እኛም በተፈጥሮ ዜማ እና በምድር መልክ ስልት ገጸ በረከት...
“ድብቁ የጤና እክል”
ባሕር ዳር: ነሐሴ 3/2016 ዓ.ም (አሚኮ)አዕምሮ የሁሉም የሰውነታችን ክፍሎች ሚዛን ማስጠበቂያ እና መቆጣጠሪያ ትልቁ ክፍል ነው። አዕምሮ ሲታወክ ሁሉም የሰውነታችን ክፍሎች ይናጋሉ። የአዕምሮን ጤና መጠበቅ እጅግ አስፈላጊ እንደኾነም የሥነ አዕምሮ ሀኪሞች ይመክራሉ።
በየአካባቢያችን...
ያለ አግባብ ዋጋ በጨመሩ እና ምርት በደበቁ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ እየወሰደ መኾኑን የኮምቦልቻ ከተማ...
ባሕር ዳር: ነሐሴ 2/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን ተከትሎ ያለ አግባብ ዋጋ በጨመሩ እና ምርት በደበቁ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ እየወሰደ መኾኑን የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ንግድ እና ገበያ ልማት መምሪያ አስታውቋል። የኮምቦልቻ ከተማ አሥተዳደር ንግድ...








