በኮምቦልቻ ከተማ ያለበቂ ምክንያት በተለያዩ እቃዎች ላይ የዋጋ ጭማሪ ባደረጉ ላይ የተወሰደው እርምጃ ተገቢ...

ደሴ: ነሐሴ 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ሁሉን አቀፍ ልማትን ለማረጋገጥ መንግሥት ያካሄደውን የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያን ሰበብ በማድረግ በኮምቦልቻ ከተማ በተለያዩ እቃዎች ላይ የዋጋ ጭማሪ መታየቱን ነዋሪዎች ተናግረዋል። የዋጋ ጭማሪውን ለማረጋጋት የከተማ አሥተዳደሩ የተለያዩ እርምጃዎችን እየወሰደ...

የኮሌራ በሽታን ለመከላከል ከአጋር ተቋማት በጋር እየሠራን መኾኑን የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ጤና...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 5/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን የኮሌራ እና የወባ በሽታ መከሰቱን ተከትሎ የዞኑ ጤና መምሪያ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር የውይይት መድረክ አካሂዷል። በመድረኩም የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን...

የአሸንድየ እና የሶለል በዓላትን በድምቀት ለማክብር የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተሠሩ መኾኑን የሰሜን ወሎ ዞን...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 5/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የአሸንድየ እና የሶለል በዓላትን በድምቀት ለማክብር የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተሠሩ መኾኑን የሰሜን ወሎ ዞን ባሕል እና ቱሪዝም መምሪያ አስታውቋል፡፡ በአማራ ክልል አሸንድየ በሰሜን ወሎ እና ሻደይ በዋግኽምራ በድምቀት ይከበራሉ፡፡...

የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር ከ400 በላይ ቤቶችን በመገንባት ዝቅተኛ ገቢ ላላቸዉ የማኀበረሰብ ክፍሎች ተደራሽ...

ደብረ ብርሃን: ነሐሴ 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) ከተማ አሥተዳደሩ ለዚሁ ተግባር 5 ሚሊየን ብር በመመደብ ከኢንዱስትሪዎች እና መንግሥታዊ ካልኾኑ ተቋማት ጋር በመቀናጀት እየሠራ እንደሚገኝ ገልጿል፡፡ እስካሁንም 180 ቤቶችን በማደስ እና በአዲስ በመገንባት ለተጠቃሚዎች ማስተላለፉን አስታውቋል፡፡...

“የተከዜን ጎርፍ ከላይ ወደታች እያየን ለመራመድ በመብቃታችን ተደስተናል” የዝቋላ እና ስሃላ ሰየምት ወረዳ ነዋሪዎች

ሰቆጣ: ነሐሴ 05/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር የዝቋላ እና ስሃላ ሰየምት ወረዳን የሚያገናኘው የተከዜ የብረት ድልድይ ነሃሴ 7/2012 ዓ.ም በከባድ ጎርፍ ምክንያት ተደርምሷል። ባለፉት አራት ዓመታትም የአካባቢው ሕዝቦች ለከፋ ችግር ሲጋለጡ መቆየታቸውን...