“ፈተናውን በጽናት እና በማስተዋል የሚሻገር መሪ፤ ሀገርንም ሕዝብንም ማሻገር ይችላል” አቶ ደሳለኝ ጣሰው

ጎንደር: ነሐሴ 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የማዕከላዊ ጎንደር ዞን የ2016 በጀት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የ2017 በጀት ዓመት የዕቅድ ትውውቅ መድረክ እየተካሔደ ነው። በመድረኩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአሥተዳደር ዘርፍ አስተባባሪ...

“ከ39 ሺህ በላይ ማሳ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመታገዝ ሲስተም ውስጥ በማስገባት የመሬት ግብይት ተፈጽሟል” የደቡብ...

ደሴ: ነሐሴ 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) የደቡብ ወሎ ዞን መሬት መምሪያ ከወረዳ የዘርፉ መሪዎች ጋር የ2016 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት የዕቅድ ትውውቅ መድረክ አካሂዷል። በበጀት ዓመቱ የተቋሙን ተልዕኮ የተረዳ...

“በቀውስ ጊዜ አመራር የሕዝቡን ሰላም እና ደኅንነት ከማስጠበቅ ጎን ለጎን የልማት እና የመልካም አሥተዳደር...

ደብረ ብርሃን: ነሐሴ 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር በ2016 በጀት ዓመት የተከናወኑ የፖለቲካ እና የመንግሥት ተግባራት አፈጻጸም የግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው። በበጀት ዓመቱ የጸጥታ መደፍረስ ችግሮች ቢገጥሙም በሁሉም ዘርፍ የተሻለ ሥራ ለማከናወን...

“የጸና እና ቁርጠኛ መሪ በችግር ውስጥም ኾኖ ለውጥ ማምጣት ይችላል” አቶ ደሳለኝ ጣሰው

ጎንደር: ነሐሴ 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ)የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አሥተዳደር የ2016 ዓ.ም የዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ እና የ2017 ዓ.ም የዕቅድ ትውውቅ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ መክፈቻ ላይ የተገኙት በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የአሥተዳደር ዘርፍ አስተባባሪ እና የሰላም እና...

የ2017 የበጀት ዓመት የፀጥታ እና የልማት ሥራዎችን አስተሳስሮ በመፈፀም ዞኑን ወደ ተሟላ ሰላም ማሸጋገር...

ባሕር ዳር: ነሐሴ 13/2016 ዓ.ም (አሚኮ)በምዕራብ ጎጃም የዞን፣ ወረዳ እና የከተማ አስተዳደር የሥራ ኀላፊዎች የተሳተፋበት የ2017 የመልካም አስተዳደር ሥራዎች ዕቅድ ውይይት ተካሂዷል። የመንግሥት አገልግሎት ሰጭ ተቋማት ለሕዝቡ ቀልጣፋ እና ውጤታማ አገልግሎት በመስጠት በኩል...