“ያለ ሕዝብ ተሳትፎ ሰላምን ማረጋገጥ አይቻልም” የሰሜን ጎንደር ዞን ዋና አስተዳዳሪ
ደባርቅ: ጥቅምት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ)የደባርቅ ነዋሪዎች በሰላም እና ፀጥታ ጉዳይ ምክክር አድርገዋል። በውይይቱ በየደረጃው ያሉ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች ተገኝተው መልዕክት አስተላልፈዋል። የሰሜን ጎንደር ዞን ኮማንድፖስት የሥራ ኀላፊዎች እንደገለጹት እንደ ሀገር ሰላም እና አንድነት እንዳይኖር...
“በክልሉ የተከሰተውን የግሪሳ ወፍ ለመከላከል ቅድመ ዝግጅት እየተደረገ ነው” ግብርና ቢሮ
ባሕር ዳር: ጥቅምት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ የግብርናው ክፍለ ኢኮኖሚ በየጊዜው በመጤ ተምች፣ በበርሃ አንበጣ እና ተዛማች ተባዮች ሲፈተን ቆይቷል፡፡ አሁን ደግሞ በአማራ ክልል ምሥራቃዊ ክፍል በሚገኙ ሁለት ዞኖች የግሪሳ ወፍ ተከስቶ ጉዳት እያደረሰ...
በውስብስብ ድህነት ውስጥ ከሚኖሩ ሕዝቦች መካከል ግማሽ ቢሊዮን የሚጠጉት ግጭት ባለባቸው አካባቢዎች የሚኖ መኾናቸውን...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በዓለማችን 1 ነጥብ 1 ቢሊዮን ሕዝብ ዘርፈ ብዙ ድህነት ውስጥ የሚገኙ መሆኑን እና ከእነዚህ ውስጥ ደግሞ ግማሽ ቢሊዮን የሚጠጉት ግጭት ባለባቸው አካባቢዎች የሚኖሩ መኾናቸውን የዓለም የልማት ፕሮግራም በድረ...
የተቀዛቀዘው የባሕር ዳር መለያ ‘ብስክሌት’ በኮሪደር ልማቱስ?
ባሕር ዳር: ጥቅምት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ለወትሮም ቢኾን ውብ የኾነችውን ባሕርዳር ይበልጥ ውብ የማድረግ ተግባሩ በኮሪደር ልማት ተጀምሯል። ይህ የባሕርዳርን ውበት የሚገልጠው የኮሪደር ልማት በውስጡ በርካታ ለቱሪስትም ኾነ ለአካቢው ነዋሪዎች የሚኾኑ ነገሮችን አቅፎ ይዟል፡፡
ባሕርዳር...
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ የከንፈር እና የላንቃ ክፍተት ላለባቸው ሕፃናት ነፃ የቀዶ ሕክምና አገልግሎት እንደሚሰጥ...
ባሕር ዳር: ጥቅምት 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ዩንቨርሲቲ ሕክምና እና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ የትብብር እና አጋርነት ዳይሬክተር አንሙት ታደለ (ዶ.ር) እንዳሉት ኮሌጁ ከ "ችልድረንስ ሰርጀሪ ኢንተርናሽናል" ከተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅት...








