“የሌማት ትሩፋት ኢኒሼቲቭ ባቀድነው አቅጣጫ መሠረት በውጤታማነት እየተተገበረ ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
የተትረፈረፈ የምግብ ምርት ለማምረትና የተመጣጠነ የምግብ ዋስትና ስርዓትን ለማረጋገጥ በሁሉም መስክ የተጀመሩ ሥራዎች የሚበረታቱ ናቸው።
በደብረ ብርሃን ከተማ የጎበኘነው የደብረ ሆላንድ የዶሮና እንቁላል ምርት ማዕከልም ሀገራዊ ውጥናችንን ለማሳካት የሚያግዝ ነው።
ማዕከሉ ከ90 ሺህ በላይ...
“በክልሉ ያለው የሰብል ግምገማ ያቀድነውን ዕቅድ ያለ ምንም ችግር ማሳካት እንደምንችል የሚያሳይ ነው” ድረስ...
ባሕርዳር: ኅዳር 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በተያዘው የምርት ዘመን በአማራ ክልል የሰብል አያያዙ በጥሩ ሁኔታ ላይ ነው ተብሏል። ከፍተኛ የምርት አቅም ያለው ክልሉ ምርት እና ምርታማነቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱ ተመላክቷል። በምክትል ርእሰ መሥተዳድር...
ከ85ሺህ ሄክታር በላይ ሠብል መሠብሠብ መቻሉን የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ግብርና መምሪያ አስታወቀ።
ሰቆጣ: ኅዳር 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በክረምቱ ሲለፋበት የነበረውን ሠብል ለመሠብሠብ የሚረባረብበት ወቅት ነው።
አርሶ አደሮቹ ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ ሠብላቸውን እንዳያበላሽባቸው በቡድን እና በአደረጃጀት መሠብሠብን አይነተኛ የመሠብሠቢያ ዘዴ አድርገው ይጠቀማሉ።
በዚህ ወቅትም የተለያዩ አደረጃጀቶች በመፍጠር ሰብላቸውን...
የደብረ ማርቆስ (መንቆረር) ከተማ መሥራች ደጃዝማች ተድላ ጓሉ!
ባሕር ዳር: ኅዳር 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ደጃዝማች ተድላ የራስ መርዕድ ኃይሉ ዮሴዴቅ የልጅ ልጅ ናቸው፡፡ ደጃዝማች ብሩ ጎሹ የጎጃም ገዢ ሆነው ‹‹የበላይ ነኝ ለሚል መስፍን አልገብርም›› ሲሉ አንድ መነኩሴ ‹‹አልጋህን የሚወርሰው ተድላ ጓሉ ነው››...
የብልጽግና ፓርቲ አምስተኛ ዓመት የምስረታ በዓል ማጠቃለያ መርሐ ግብር በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር በእንጅባራ ከተማ...
እንጅባራ፡ ኅዳር 07/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "የሃሳብ ልዕልና ለሁለንተናዊ ብልጽግና" በሚል መሪ መልዕክት እየተካሄደ በሚገኘው በዚኹ መርሐ ግብር ከእንጅባራ ከተማ አሥተዳደር፣ ከባንጃ ወረዳና ከብሔረሰብ አሥተዳደሩ የተወከሉ የፓርቲው አባላት፣ ደጋፊዎች እና መሪዎች ተገኝተዋል።
የብሔረሰብ አሥተዳደሩ ብልጽግና ፓርቲ...








