በሰሜን ጎንደር ዞን ከ3 ሚሊዮን በላይ ኩንታል ምርት ለመሠብሠብ እየተሠራ ነው፡፡
ደባርቅ: ኅዳር 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በ2016/17 የምርት ዘመን ከ3 ሚሊዮን በላይ ኩንታል ምርት ለመሠብሠብ ማቀዱን የሰሜን ጎንደር ዞን ግብርና መምሪያ አስታውቋል።
መምሪያው ወቅቱን ያልጠበቀ ዝናብ በሠብል ላይ ጉዳት እያደረሰ መኾኑን ገልጾ አርሶ አደሩ የደረሱ ሠብሎችን...
የማህጸን በር ካንሰር ክትባት በተሳካ መንገድ እንዲሰጥ ማኅበረሰቡ እንዲተባበር ጥሪ ቀረበ፡፡
ባሕር ዳር: ኅዳር 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ9 እስከ 14 ዓመት የዕድሜ ክልል ለሚገኙ ከ7 ነጥብ 5 ሚሊዮን በላይ ልጃገረዶች ክትባቱ እንደሚሰጥ በጤና ሚኒስቴር የክትባት ክፍል አማካሪ ዮሃንስ ላቀው ገልጸዋል። ከዚህ ውስጥ...
1 ነጥብ 6 ሚሊዮን ለሚሆኑ ልጃ ገረዶች የማህጸን በር ጫፍ ካንሰር ክትባት እንደሚሰጥ የአማራ...
ባሕር ዳር: ኅዳር 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የማህጸን በር ጫፍ ካንሠር ማህጸን ላይ የሚከሰት እና ያልተለመደ የሰውነት ህዋሳት መብዛት ነው። ካንሰር በሰውነት ውስጥ ያሉ ሴሎች ከቁጥጥር ውጪ በኾነ መልኩ በማደግ ወደ ሌላው የሰውነት ክፍሎች ሲሰራጩ...
በደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር የኢንዱስትሪ ፍሰቱ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ነው።
ደብረ ብርሃን: ኅዳር 09/2017 ዓ.ም( አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እና ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር የሚገኝ የዶሮ ርባታ ማዕከልን ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ሚኒስትሮች፣ የአማራ ክልል ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች እና...
የዐይን ሞራ ግርዶሽ ችግር ያለባቸው ሰዎች ወደ ሕክምና እንዲመጡ ኅብረተሰቡ ርብርብ እንዲያደርግ ተጠየቀ፡፡
ባሕርዳር: ኅዳር 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከሁለት እጁ እነሴ ወረዳ እንደመጡ የተናገሩት የ64 ዓመት ዕድሜ ባለጸጋው አቶ ላቀ መሀሪ ዐይናቸው በመጎዳቱ እርሻ ለማረስ ተቸግረው መቆየታቸውን ገልጸው አሁን በተደረገላቸው የቀዶ ጥገና ሕክምና የዐይናቸው ብርሃን መመለሱን ገልጸውልናል፡፡
ከሰዴ...








