በአማራ ክልል ሰሜን ጎጃም ዞን ዱርቤቴ ከተማ አሥተዳደር የተገነቡ የተለያዩ የመሠረተ ልማት ሥራዎች እየተመረቁ...
ባሕር ዳር: ኅዳር 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሚመረቁት የመሠረተ ልማት ሥራዎች የከተማ አሥተዳደሩ ያስገነባቸውን ድልድይ፣ የመናኻሪያ መጸዳጃ ቤት፣ ለችግረኛ ወገኖች የመኖሪያ ቤቶች፣ የመንገድ ዳር መብራት እና የውኃ ጽሕፈት የቢሮ ግንባታ ናቸው።
በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ የሰሜን ጎጃም...
በደሴ ከተማ የኮሪደር ልማት የተግባር ሥራው ዛሬ በይፋ ተጀመረ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደሴ ከተማ አሥተዳደር የኮሪደር ልማት በታቀደና በተደራጀ ሁኔታ የቅድመ ዝግጅት ሥራው ሲሠራ ቆይቶ የተግባር ሥራው የማስጀመሪያ መርሀ ግብር በይፋ ዛሬ ተጀምሯል። የኮሪደር ልማቱ ከቧንቧ ውሀ እስከ...
90 በመቶው የሰሊጥ ሰብል መሰብሰቡን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ።
ባሕር ዳር: ኅዳር 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምርት ዘመኑ በአማራ ክልል ከ4 ነጥብ 7 ሚሊየን ኩንታል በላይ የሰሊጥ ምርት ይጠበቃል።
በክልሉ በ2016/17 የመኽር ወቅት ከለማው ሰሊጥ 4 ሚሊየን 746 ሺህ 636 ኩንታል ምርት እንደሚጠበቅ የክልሉ ግብርና...
የምዕራብ ጎንደር ዞን አሥተዳደር ለገለጎ ገንዳ ውኃ የአስፋልት መንገድ ግንባታ መሳለጥ እየሠራ ነው።
ባሕር ዳር: ኅዳር 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ምዕራብ ጎንደር ዞን 125 ኪሎ ሜትር ርዝመት ላለው የገለጎ ገንዳ ውኃ የአስፋልት መንገድ ፕሮጀክት ግንባታ መሳለጥ የሚጠበቅበትን እንደሚወጣ የዞኑ አሥተዳደር ገልጿል። የአስፋልት መንገድ ፕሮጀክት ግንባታው ያለበትን...
ከገንዳውኃ እስከ ቋራ እየተሠራ ያለው መንገድ በተያዘለት ጊዜ እንዲጠናቀቅ እየተሠራ ነው።
ባሕር ዳር: ኅዳር 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎንደር ዞን መተማ ወረዳ ከገለጉ እስከ ገንዳ ውኃ እየተሠራ ያለውን የአስፋልት መንገድ የተለያዩ የሥራ ኀላፊዎች ጎብኝተውታል። የምዕራብ ጎንደር ዞን ምክትል አሥተዳዳሪ እና የግብርና መምሪያ ኀላፊ አንዳርጌ...








