ዘላቂ ሰላም እንዲረጋገጥ ከመነጋገር ባለፈ የተግባር ሥራዎችን መሥራት ይገባል።
ደብረ ማርቆስ: ኅዳር 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምሥራቅ ጎጃም ዞን ደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ከከተማው ነዋሪ ሴቶች ጋር ሰላምን አስመልክቶ ውይይት ተካሂዷል፡፡ ወጣት ብርቱካን ይሄነው የደብረ ማርቆስ ከተማ ነዋሪ ናት። በተፈጠረው የሰላም እጦት ምክንያት ወላጅ...
በአማራ ክልል በተካሄደው የማኅጸን በር ጫፍ ካንሰር ክትባት ከ1 ነጥብ 2 ሚሊዮን በላይ ልጃገረዶች...
ባሕር ዳር: ኅዳር 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ከኅዳር 9 እስከ 13/2017 ዓ.ም በተካሄደው የማኅጸን በር ጫፍ ካንሰር ክትባት 82 በመቶ መፈፀሙን የክልሉ ጤና ቢሮ አስታውቋል፡፡
በኢትዮጵያ የማኅጸን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት ለታዳጊ ሴቶች መስጠት...
ጣሊያን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ሁሉን አቀፍ ትብብር ማስፋት እንደምትፈልግ አስታዎቀች።
ባሕር ዳር: ኅዳር 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጣልያን ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ሁሉን አቀፍ ትብብር ማስፋት እንደምትፈልግ የጣሊያን የውጭ ጉዳይ እና ዓለም አቀፍ ትብብር ሚኒስትር ድኤታ ጆርጂኦ ሲሊ ገለጹ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ድኤታ አምባሳደር ምስጋኑ...
የአማራ ክልል ምክር ቤት አባላት የባሕር ዳር ከተማ የኮሪደር ልማትን የሥራ እንቅስቃሴ እየተመለከቱ ነው።
ባሕር ዳር: ኅዳር 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 19ኛው የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀን በዓል ምክንያት በማድረግ የባሕር ዳር ከተማን የኮሪደር ልማት የሥራ እንቅስቃሴ ተመልክተዋል።
በምልከታቸው ላይ የምክር ቤቱ ዋና አፈ...
የተፈጠረው ቀውስ ወደ ሰላም ይመጣ ዘንድ ሁሉም የበኩሉን ድርሻ እንዲወጣ የደብረ ማርቆስ ከተማ ነዋሪዎች...
ደብረ ማርቆስ: ኅዳር 18/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የተፈጠረው ቀውስ በማኅበረሰቡ ሁለንተናዊ እንቅስቃሴ ላይ ዓሉታዊ ተጽዕኖ እያሳደረ ይገኛል። በተለይ በሴቶች እና ሕጻናት ላይ የሚያስከትለው ችግር ከፍተኛ ነው። ይህን መሠረት አድርጎም በደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር...







