ክልሉ ከገጠመው የሰላም ችግር ፈጥኖ እንዲወጣ የወጣቶች ሚና ከፍተኛ እንደኾነ የደሴ ከተማ ወጣቶች ተናገሩ።
ደሴ: ኅዳር 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም" በሚል መሪ መልዕክት የደሴ ከተማ ወጣቶች እና ተፅዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች የሰላም ውይይት አካሂደዋል። የደሴ ከተማ ወጣቶች እና ተጽዕኖ ፈጣሪ ግለሰቦች የአካባቢያቸውን እና የክልሉን ሰላም መጠበቅ...
የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ መልእክት!
ዛሬ የፓርቲያችን 5ኛ ዓመት ምሥረታ በዓል የመዝጊያ ፕሮግራም አካል የሆነውን ታሪካዊ የፎቶ ዐውደ ርዕይን ጎብኝተናል፡፡
ብልጽግና አካታችነትን፣ ሚዛን መጠበቅን፣ ስብራት መጠገንን እና ፍትሐዊ ተጠቃሚነትን መሠረት አድርጎ የተመሠረተ ፓርቲ ነው።
በመደመር ዕሳቤ ያሉንን ጸጋዎች፣ ሀብቶች፣ ባህሎች፣ ዕሴቶች፣...
“የሴቶችን ጥቃት ለመከላከል ሁሉም ኀላፊነት ሊወስድ ይገባል” መንገሻ ፈንታው (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ኅዳር 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕርዳር ከተማ የሴቶች፣ ሕጻናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ የፀረ ፆታዊ ጥቃት የነጭ ሪቫን ቀን ዘመቻን አስመልክቶ ከተለያዩ አካላት ጋር በባሕር ዳር እየመከረ ነው። የአማራ ክልል የሴቶች፣ ሕጻናት እና...
“ትልቅ ሕልም እንዳለዉ ሀገር ገና ብዙ ሥራ ይጠበቅብናል”ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር: ኅዳር 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ 5ኛ ዓመት ማጠቃለያ መረሐ ግብር አካል የሆነ የፎቶ አወደ ርዕይ በአዲስ አበባ ከተማ ሳይንስ ሙዚዬም ተካሂዷል። በሳይንስ ሙዚዬም እየተከናወነ ባለዉ የፎቶ አዉደ ርዕይ የብልጽግና ፓርቲ ከፍተኛ...
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ወደ ራስ ገዝነት ለመሸጋገር እየሠራ መኾኑን ገለጸ፡፡
ባሕር ዳር: ኅዳር 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የመማር ማስተማር እና ሌሎች ተግባራትን በላቀ ደረጃ ለመፈፀም እና ተወዳዳሪነቱን ለማስቀጠል ወደ ራስ ገዝ ዩኒቨርሲቲ ለመሸጋገር የሚያስችለውን ዝግጅት እያከናወነ እንደሚገኝ የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት አስታውቀዋል፡፡ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት...








