ሰብዓዊ መብት አያያዝ ላይ ትኩረት እንዲደረግ ተጠየቀ።

ባሕር ዳር: ኅዳር 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብት ጥበቃ ድርጅት በሰብዓዊ መብት አያያዝ ዙሪያ ከአማራ ክልል ምክር ቤት አባላት ጋር ውይይት አድርጓል። የአማራ ክልል ምክር ቤት ዋና አፈጉባኤ ፋንቱ ተስፋዬ እንዳሉት ከምክር...

ሰሞኑን በርካቶችን ያስቸገረው ጉንፋን መሰል በሽታ!

ባሕር ዳር: ኅዳር 20/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ርዕሰ ከተማ ባሕር ዳርን ጨምሮ በርካታ የክልሉ አካባቢዎች ላይ ጉንፋን መሰል በሽታ እየተከሰተ ነው፡፡ በዚህ ጉንፋን መሰል በሽታ በርካቶች ሲቸገሩ ተመልክተናል፡፡ 👉 ለመኾኑ ይህ ጉንፋን መሠል...

“የሕግ የበላይነትን ለማስከበርና ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ የሰላሙ ባለቤት ኅብረተሰቡ ነው”

ባሕር ዳር: ኅዳር 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በላይ አርማጭሆ ወረዳ “ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ መልእክት የሰላም ኮንፈረንስ ተካሂዷል። በዚህ የሰላም ኮንፈረንስ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ብልጽግና ፓርቲ የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ ...

የደቡብ ወሎ ዞን በበጋ መስኖ ከ1 ነጥብ 4 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ለማምረት አቅዶ እየሠራ...

ደሴ: ኅዳር 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ዞኑ የበጋ መስኖ ስንዴ ልማትን በመቅደላ እና በተንታ ወረዳዎች በይፋ አስጀምሯል። አሚኮ ያነጋገራቸው የተንታና የመቅደላ ወረዳ አርሶ አደሮች መሬታቸውን በበጋ መስኖ ስንዴ የማልማት ሥራ መጀመራቸውን ገልጸዋል። በዘንድሮው የበጋ...

ላሊበላ ወደ ቀደመ ማንነቷ እንድትመለስ ሁሉም ድርሻውን እንዲወጣ ተጠየቀ።

አዲስ አበባ: ኅዳር 19/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የላሊበላ እና አካባቢው ተወላጅ ባለሀብቶች እና የማኅበረሰብ ክፍሎች የተሳተፉበት የምክክር መድረክ በላሊበላ እየተካሔደ ነው። እያጋጠሙ ባሉ የጸጥታ ችግሮች ከትላንት ማንነቷ ዝቅ ብላ የምትገኘውን የላሊበላ ከተማ ሰላሟን በዘላቂነት በማረጋገጥ ወደ...