ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ የጥራት መንደርን ጎበኙ።

ባሕር ዳር፡ ታኅሳስ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ፕሬዝዳንት ታዬ አፅቀሥላሴ በቅርቡ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የተመረቀውን የጥራት መንደር ጎብኝተዋል። በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የጥራት መሰረተ ልማት ማረጋገጫ ዘርፍ ሚኒስትር ዴኤታ እንዳለው መኮንን ፣...

“ፍትሕ የሚጀምረው የእያንዳንዱን ግለሰብ መብት ስናከብር ነው” ፊቶል ሲያኮር

ባሕር ዳር፡ ታኅሳስ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብት ጥበቃ ባሕር ዳር ቅርንጫፍ ዓለም አቀፍ የሰብዓዊ መብት ቀንን አክብሯል። በክብረ በዓሉ የሃይማኖት አባቶች፣ የሰብዓዊ መብት ባለሙያዎች እና ተማሪዎች ተገኝተዋል። በዓሉ ስለ...

አርሶ አደሩ አምራች፤ የከተማ ነዋሪው ሸማች የኾነበት ልምድ በሌማት ትሩፋት መቀየር እንዳለበት ተገለጸ።

ደሴ፡ ታኅሳስ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የደሴ ከተማ አስተዳደር እንስሳት እና ዓሣ ሃብት ተጠሪ ጽሕፈት ቤት በሌማት ትሩፋት 44 ሺህ ቶን ወተት ለማምረት እየሠራ መኾኑን ገልጿል። በወተት ምርት እና በልዩ ልዩ የከተማ ግብርና የተሰማሩ እና...

የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ሰላም እና ፀጥታ መምሪያ በራሱ አቅም የከተማዋን ሰላም ለማስጠበቅ እየሠራ...

ደብረ ማርቆስ: ታኅሳሥ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳዳር ውስጥ የሰላም አስከባሪ እና የሚሊሻ አባላት ሥልጠና ተጀምሯል። በመርሐ ግብሩ ለአዳዲስ እና ነባር ሰላም አስከባሪ አባላት የአቅም ግንባታ ሥልጠና እንደሚሰጥ የከተማ አሥተዳደሩ ሚሊሻ ጽሕፈት...

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በምዕራብ ጉጂ ገላን ወረዳ የቡና ልማትን ጎበኙ።

ባሕር ዳር፡ ታኅሳስ 01/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በማኅበራዊ ገጹ ባወጣው መረጃ በምዕራብ ጉጂ ገላን ወረዳ ከዚህ ቀደም ታርሶ የማያውቅ መሬት በቀርቻንሼ ትሬዲንግ አማካኝነት ወደ ምርታማ የቡና እርሻ ስፍራነት ተቀይሯል። በቀርጫንሼ...