ዘላቂ ሰላም እንዲመጣ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ጠየቁ።

ጎንደር: ታኅሣሥ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) "ለሰላም ዘብ እቆማለሁ" በሚል መሪ መልዕክት በጎንደር ከተማ በተካሄደው ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ ነዋሪዎች ዘላቂ ሰላም እንዲመጣ የሚጠይቁ ድምጾችን አሰምተዋል። ሀሃሳባቸውን ለአሚኮ የሰጡ ሰልፈኞች የሰላም እጦቱ የኑሮ ውድነትን በማባባስ፣ ሰላማዊ የሥራ...

የእነብሴ ሳር ምድር ወረዳ እና የመርጡለ ማርያም ከተማ አሥተዳደር በጋራ ሕዝባዊ የድጋፋ...

ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምስራቅ ጎጃም ዞን የእነብሴ ሳር ምድር ወረዳ እና የመርጡለ ማርያም ከተማ አሥተዳደር በጋራ በመሆን ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም በሚል መሪ መልእክት ሕዝባዊ የድጋፋ ሰልፋ አካሂደዋል። ...

ማኅበረሰቡ በሰላም ወጥቶ እንዲገባና ሰላም እንዲሰፍን ሁሉም ኀላፊነቱን ሊወጣ ይገባል።

ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምስራቅ ጎጃም ዞን በሞጣ ከተማ አሥተዳደር የሞጣ ከተማ እና የሁለት እጁ እነሴ ወረዳ ነዋሪዎች "ጦርነት ይብቃ" በሚል መሪ መልእክት ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰልፍ ተካሂዷል። "ሰላም በጋራ...

በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ባንጃ ወረዳ መንግሥት እየወሰደ ያለውን ሕግ የማስከበር እርምጃ የሚደግፍ ሕዝባዊ የድጋፍ...

እንጅባራ: ታኅሣሥ 09/2017 ዓም (አሚኮ) በሰልፉ የሃይማኖት አባቶች፣ ፈረሰኞች፣ ተማሪዎች እና ልዩ ልዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፈዋል። የባንጃ ወረዳ ኮሙዩኒኬሽን ጽሕፈት ቤት እንደዘገበው መንግሥት በተደጋጋሚ የሚያቀርበውን የሰላም ጥሪ እንደግፋለን!! ለክልላችን የሚያስፈልገው ጦርነት ሳይኾን ሰላም እና ልማት ነው!! መንግስት...

“ሰላምን በትጋት ማጽናት የሰው ልጆች ሚና ነው” አቶ አሸተ ደምለው

ሁመራ፡ ታኅሣሥ 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሑመራ ዞን "ግጭት እና ጦርነት በቃን! ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም" በሚል መሪ መልዕክት በሰቲት ሑመራ ከተማ አሥተዳደር ሕዝባዊ ሰላማዊ ሰለፍ ተካሂዷል። የዞኑ ዋና...