ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ውጤታማ ሥራዎችን እየሠራች መኾኗን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ...

አዲስ አበባ: ጥር 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ውጤታማ ሊያደርጓት የሚችሉ ፖሊሲዎችን እና አዋጆችን ቀርጻ እየሠራች መኾኗን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ተናግረዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ሀገር...

የደረሠኙ ክርክር

ባሕር ዳር: ጥር 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አንድ ቀን ከወረዳ የመጣ የዘመድ ልጅ አንድ መሥሪያ ቤት ባወጣው የሥራ ቅጥር ለመወዳደር ወደ ባሕር ዳር መጣ። አውቶቡስ መነኻሪያ ሄጄ ተቀበልኩትና ወደ ቤት ከመሄዳችን በፊት ሻይ ቡና ለማለት...

የዘንድሮውን የተፈጥሮ ሃብት ሥራ ውጤታማ ለማድረግ እንደሚሠራ የምዕራብ ጎንደር ዞን አስታወቀ።

ገንዳ ውኃ: ጥር 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎንደር ዞን ግብርና መምሪያ የ2017 የተቀናጀ የተፋሰስ ልማት ሥራ ለመሥራት የዞን፣ የከተማ እና የወረዳ የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል። የምዕራብ ጎንደር ዞን ምክትል አሥተዳዳሪ እና የግብርና...

“የጥምቀት በዓል ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲጠናቀቅ ቅድመ ዝግጅት ተደርጓል” የደብረ ማርቆስ ከተማ...

ደብረ ማርቆስ: ጥር 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ፖሊስ መምሪያ ማኅበረሰቡ ከጸጥታ አካሉ ጋር በመቀናጀት የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ የበኩሉን እንዲወጣ ጥሪ አቅርቧል። የጥምቀት በዓል በክርስተና ዕምነቱ ተከታዮች ዘንድ በየዓመቱ...

ቢጂአይ ኢትዮጵያ በኮምቦልቻ ከተማ ያስገነባውን መዋለ ህፃናት ትምህርት ቤት አስመረቀ።

ደሴ: ጥር 06/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከ10 ሚሊዮን ብር በላይ በኾነ ወጪ የተገነባው ትምህርት ቤቱ ቢጂአይ ኢትዮጵያ ከማኅበራዊ ኀላፊነት ፕሮጀክቶች መካከል የሚጠቀስ ነው። ቢጂአይ ኢትዮጵያ በኮምቦልቻ የማኅበረሰብ ልማት እና የትምህርት መሠረተ ልማትን ለማስፋፋት ያለውን አጋርነት...