29 የንጹሕ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ እየተሠራ መኾኑን የምዕራብ ጎጃም ዞን ውኃ እና ኢነርጂ...

ፍኖተ ሰላም: መጋቢት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ከ60 ሚሊዮን ብር በላይ በኾነ ወጭ 29 የንጹሕ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክቶችን ለማጠናቀቅ እየተሠራ መኾኑን የምዕራብ ጎጃም ዞን ውኃ እና ኢነርጂ መምሪያ አስታውቋል። በምዕራብ ጎጃም ዞን የንጹሕ መጠጥ...

የላሊበላ ፣ ኩልመስክ፣ ሙጃ የመንገድ ፕሮጀክት እየተሠራ መኾኑን የኢትዮጵያ...

ባሕር ዳር: መጋቢት 04/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የላሊበላ፣ ኩልመስክ ፣ ሙጃ የመንገድ ፕሮጀክት እየተሠራ መኾኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አሥተዳደር አስታውቋል። 48 ነጥብ 78 ኪሎሜትር የሚረዝመው የላሊበላ፣ ኩልመስክ ፣...

ከ15 ሺህ በላይ ለሚኾኑ ወጣቶች የሥራ እድል ተፈጥሯል።

ጎንደር: መጋቢት 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ሥራና ሥልጠና መምሪያ ከሥራ እድል ፈጠራ ምክር ቤት ጋር የስምንት ወር እቅድ አፈጻጸም በጎንደር ከተማ ገምግሟል። የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ሥራና ሥልጠና መምሪያ ኀላፊ ላቂያው አንዳርጌ በተያዘው ዓመት...

በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ ከ1 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ።

ባሕር ዳር: መጋቢት 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ) መንግሥት ለዜጋ ተኮር ዲፕሎማሲ በሰጠው ትኩረት መሠረት ዛሬ በሦስት ቻርተር በረራዎች በሳዑዲ አረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ ከ1 ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ተደረጓል። ተመላሾቹ ቦሌ...

በ2017/18 የምርት ዘመን ከ47 ሺህ ሄክታር መሬት በላይ ለማልማት እየሠራ መኾኑን የሰሜን አቸፈር...

ባሕር ዳር: መጋቢት 03/2017 ዓ.ም (አሚኮ)በ2017/18 የምርት ዘመን ከ47 ሺህ ሄክታር መሬት በላይ ለማልማት እየሠራ መኾኑን የሰሜን አቸፈር ወረዳ አስታውቋል። አርሶ አደር ግዛቸው አዲሱ በሰሜን አቸፈር ወረዳ መስኖ እና መኸርን በመጠቀም በዓመት...