በባሕር ዳር ከተማ ከአልማ – ዋተር ፍሮንት ሆቴል ድረስ 40 ሜትር ስፋት ያለው ዘመናዊ...
ባሕር ዳር: መጋቢት 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በባሕር ዳር ከተማ ከአልማ - ዋተር ፍሮንት ሆቴል ድረስ 40 ሜትር ስፋት ያለው ዘመናዊ መንገድ ለመሥራት ቦታውን ከሦስኛ ወገን ነጻ የማድረግ ሥራ እየተከናወነ ነው። የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር...
” የተጀመሩ የኮሪደር ልማት ሥራዎች ጸጋን ጥቅም ላይ ያዋሉ ናቸው” አሕመዲን መሐመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: መጋቢት 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ከተሞችን የማዘመን ሥራ እየተሠራ ነው። በምክትል ርእሰ መሥተዳድር ማዕረግ የከተማ ዘርፍ አሥተባባሪና የከተማ እና መሠረተ ልማት ቢሮ ኀላፊ አሕመዲን መሐመድ(ዶ.ር) በማኀበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት...
ሰላምን ለማምጣት በሚደረገው ጥረት የድርሻቸውን እንደሚወጡ የጎንደር ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።
ጎንደር: መጋቢት 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ከተማ አሥተዳደር በሰላም እና በልማት ጉዳዮች ዙሪያ ከከተማዋ ነዋሪዎች ጋር መክሯል። በምክክሩ የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው፣ የአማራ ክልል ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት...
የተሠራው ሕዝብን ያሳተፈ ተግባር በአካባቢው ሰላም አምጥቷል።
ከሚሴ: መጋቢት 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን እና የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር የጋራ የሰላም እና የልማት መድረክ ''ከረመዳን እስከ ረመዳን፤ ከትንሳኤ እስከ ትንሳኤ'' በሚል መሪ መልዕክት በአጣዬ ከተማ ተካሂዷል።
በመድረኩ ከአጣዬ እና ከሰንበቴ...
ከ43 በላይ የመሥኖ ፕሮጀክቶች በግንባታ ሂደት ላይ መኾናቸውን የምሥራቅ ጎጃም ዞን አስታወቀ።
ደብረማርቆስ: መጋቢት 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የምሥራቅ ጎጃም ዞን እየተገነቡ ያሉ የመሥኖ ፕሮጀክቶች የደረሱበትን ደረጃ ገምግሟል። በምሥራቅ ጎጃም ዞን የአርሶ አደሮችን ሕይዎት የሚለውጡ እና ለሀገር ኢኮኖሚ ፋይዳ ያላቸው የመሥኖ ፕሮጀክቶች በግንባታ...







