“የአማራ ክልል የፍትሕ እና የሕግ ኢንስቲትዩት የተሻለ የፍትሕ አገልግሎት ለሕዝቡ ለመስጠት ተልዕኮ ይዞ...
ባሕር ዳር: መጋቢት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በቅርቡ ለተቋቋመው የአማራ ክልል የፍትሕ እና የሕግ ኢንስቲትዩት የሥራ ማስጀመሪያ የትውውቅ መድረክ አካሂዷል። በትውውቅ መድረኩ የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት እና የኢንስቲትዩቱ...
“ንጋት ኮርፖሬት የክልሉ ኢኮኖሚ መዋቅራዊ ለውጥ እንዲያመጣ እየተጋ ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
አዲስ አበባ: መጋቢት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ንጋት ኮርፖሬት በፈረንጆቹ 2024 ስኬታማ አንዲሆኾን ላደረጉ የተቋሙ ሠራተኞች እና የሥራ ኀላፊዎች በአዲስ አበባ ከተማ ዓድዋ ሙዚየም ዕውቅና ሰጥቷል።
በዕውቅና ሥነ ሥርዓቱ ላይ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ...
“አፍሪካ የኢኮኖሚ ዕድገት ሽግግር ለማድረግ በወሳኝ የታሪክ ምዕራፍ ላይ ትገኛለች” ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ
ባሕር ዳር: መጋቢት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ የአፍሪካን የኢኮኖሚ ውህደት የሚያሳልጡ የመሠረተ ልማት ዝርጋታ ሥራዎች ላይ ትኩረት ሰጥታ እየሠራች እንደምትገኝ የኢፌዴሪ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ገልጸዋል። የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን 57ኛው አሕጉራዊ የፋይናንስ እና ምጣኔ ሀብት...
“ሴቶች ሲለወጡ ሁሉም ነገር ይለወጣል” ወይዘሮ ብርቱካን ሲሳይ
ባሕር ዳር: መጋቢት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሴቶች፣ ሕፃናት እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን አስመልክቶ በንቅናቄ የተሠሩ ተግባራትን ከሚዲያ እና ኮሙኒኬሽን የሥራ ኀላፊዎች እና ባለሙያዎች ጋር ገምግሟል። በቢሮው ዓለም አቀፍ...
የደሴ ከተማ የኮሪደር ልማት በጥራት እና በፍጥነት እየተከናወነ መኾኑ ተገለጸ።
ደሴ: መጋቢት 08/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከተማ እና መሠረተ ልማት ቢሮ ምክትል ኀላፊ ሱሌይማን እሸቱን ጨምሮ የክልል እና የከተማ አሥተዳደሩ የሥራ ኀላፊዎች የደሴ ከተማን የኮሪደር ልማት የደረሰበትን ደረጃ ተመልክተዋል።
የአማራ ክልል ከተማ እና...








