በ3 ነጥብ 9 ሚሊዮን ብር ወጪ የተገነቡ መማሪያ ክፍሎች ተመረቁ።
እንጅባራ: መጋቢት 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የእንጅባራ ከተማ አሥተዳደር የሚገኘው ኮሶበር አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በኅብረተሰብ ተሳትፎ፣ በእንጅባራ ዩንቨርሲቲ የቁሳቁስ እና ሌሎች ድጋፎች በ3 ነጥብ 9 ሚሊዮን ብር ወጪ 10 መማሪያ ክፍሎችን የያዙ...
“የባሕር ዳር ከተማ የኮሪደር ልማት የጣና ሐይቅን የበለጠ ጥቅም ላይ እንዲውል የሚያደርግ ነው” ምክትል...
ባሕር ዳር: መጋቢት 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች የባሕር ዳር ከተማን የኮሪደር ልማት እና ሌሎች የልማት...
“የባሕር ዳር ከተማ የኮሪደር ልማት ለየት የሚያደርገው በችግርም ውስጥ ኾኖ ማልማት እንደሚቻል ማሳያ መኾኑ...
ባሕር ዳር: መጋቢት 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና ሌሎች ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች የባሕር ዳርን የኮሪደር ልማት እና ሌሎች የልማት ሥራዎችን...
“የልማት ተነሺዎችን በዘላቂነት ማቋቋም ትኩረት ተሰጥቶ ሊሠራበት ይገባል” አሕመዲን መሐመድ ( ዶ.ር)
አዲስ አበባ: መጋቢት 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል መሬት ቢሮ የልማት ተነሺ ባለይዞታዎችን በዘላቂነት መልሶ ማቋቋም የሚያስችል የውይይት መድረክ የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። የአማራ ክልል መሬት ቢሮ ምክትል ኀላፊ ሠይፈ...
በሰላም፣ ልማት እና መልካም አሥተዳድር ጉዳዮች ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት በደሴ ከተማ እየተካሄደ ነው።
ደሴ: መጋቢት 09/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ትኩረቱን በሰላም፣ በልማት እና በመልካም አሥተዳደር ጉዳዮች ላይ ያደረገ ውይይት በደሴ ከተማ እየተካሄደ ነው።
በውይይቱ ላይ የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር) የተገኙ ሲኾን የደሴ፣ የኮምቦልቻ፣ የወልድያ፣ የደቡብ...








