“የቀጣዩ አምስት ዓመት ዕቅድ እና የ25 ዓመቱ የልማት ፍኖተ ካርታ ለከተሞች ፕላን ትኩረት የሰጠ...
ባሕር ዳር: ሰኔ 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል የአምስት ዓመት ስትራቴጅክ ዕቅድ እና የ25 ዓመት አሻጋሪ የልማት ዕቅድ ፍኖተ ካርታ ማዘጋጀቱን በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የከተማ ዘርፍ አሥተባባሪ እና የከተማ እና መሠረተ ልማት ቢሮ...
በቂ የበቆሎ ምርጥ ዘር አቅርቦት መኖሩን የሰሜን ጎጃም ዞን ግብርና መምሪያ አስታወቀ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎጃም ዞን ለ2017/18 የመኸር ምርት የሚኾን 315 ሺህ 539 ሄክታር መሬት ታርሶ ለዘር ዝግጁ መኾኑን የዞኑ ምክትል አሥተዳዳሪ እና የግብርና መምሪያ ኀላፊ በለጠ ጥጋቡ ለአሚኮ...
በ12ኛ ከፍል የመልቀቂያ ፈተና የተሻለ ውጤት እንዲመዘገብ በትኩረት እየሠራ መኾኑን የደቡብ ጎንደር ዞን አስታወቀ።
ደብረ ታቦር: ሰኔ 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በዘንድሮው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመልቀቂያ ፈተና በመጀመሪያው ዙር ከ10 ሺህ 700 በላይ ተማሪዎችን ለማስፈተን ዝግጅት ማድረጉን የደቡብ ጎንደር ዞን ምክትል አሥተዳዳሪ እና የትምህርት መምሪያ ኀላፊ ደስታ አሥራቴ...
በግጭቱ ምክንያት ጉዳት የገጠማቸውን ትምህርት ቤቶች ለመጠገን እየሠራ መኾኑን የምሥራቅ ጎጃም ዞን አስታወቀ።
ደብረ ማርቆስ: ሰኔ 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በግጭቱ ምክንያት ጉዳት ያጋጠማቸውን የትምህርት ተቋማት እና ትምህርት ቤቶች ለመጠገን እና ገጽታቸውንም ለማሻሻል እየሠራ መኾኑን የምሥራቅ ጎጃም ዞን ትምህርት መምሪያ አስታውቋል።
የምሥራቅ ጎጃም ትምህርት መምሪያ ኀላፊ ጌታሁን ፈንቴ...
በአረንጓዴ አሻራ የሚተከሉ ችግኞች ምጣኔ ሀብታዊ ጠቀሜታቸው ምን ያክል ነው ?
ባሕር ዳር: ሰኔ 11/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ለአካባቢ ጥበቃ እና ለተፈጥሮ ሀብት እንክብካቤ ትኩረት በመሰጠት አረንጓዴ ምጣኔ ሀብትን ለመፍጠር እየተሠራ ነው። ለዚህም ከ2011 ዓ.ም የክረምት ወቅት ጀምሮ በየዓመቱ የአረንጓዴ አሻራ ሥራ...








