“የሎጎ ሐይቅ ፕሮጀክት ሲጠናቀቅ ሐይቅ ከተማ የብልጽግና ማሳያ ትኾናለች” አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)

ደሴ: ሰኔ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር) ከደቡብ ወሎ ዞን ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች ጋር በሐይቅ ከተማ እየተከናወነ የሚገኘውን የኮሪደር ልማት ተመልክተዋል። በክልሉ ከተሞች ጽዱ እና ለነዋሪዎች ምቹ...

የትምህርት ዘርፉ የመጨረሻ ዓላማ ብቁ ሰብዓዊ ሃብት ማፍራት ነው።

ባሕር ዳር: ሰኔ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ከሚዲያ መሪዎች እና ባለሙያዎች ጋር የትምህርት የሚዲያ ፎረም ምክክር መድረክ እያካሄደ ነው። በምክክሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የማኅበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ እና...

የደብረ ማርቆስ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ተማሪዎቹን እያስመረቀ ነው።

ደብረ ማርቆስ: ሰኔ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ኮሌጁ በዲፕሎማ መርሐ ግብር በተለያዩ የትምህርት መስኮች ለ19ኛ ዙር ያሠለጠናቸውን 154 ተማሪዎችን ነው እያስመረቀ የሚገኘው። የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ! 👇👇👇 https://linktr.ee/AmharaMediaCorporation ለኅብረተሰብ...

የብርሸለቆ መሠረታዊ የውትድርና ትምህርት ቤት ለ2ኛ ዙር ያሠለጠናቸውን የመከላከያ ሠራዊት አመራሮች እያስመረቀ ነው።

ፍኖተ ሰላም: ሰኔ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በምረቃ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌትናንት ጀኔራል መሐመድ ተሰማ፣ የብርሸለቆ መሠረታዊ ውትድርና ማሠልጠኛ ማዕከል አዛዥ ኮሎኔል መኮንን መንግሥቴ፣ የመከላከያ ሠራዊት አመራሮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች...

ከ22 ሺህ 300 ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ወደ ዞኑ መድረሱን የምዕራብ ጎንደር ዞን አስታወቀ።

ገንዳ ውኃ፡ ሰኔ 28/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በ2017/18 የምርት ዘመን ከታቀደው የአፈር ማዳበሪያ ውስጥ እስካሁን ከ22 ሺህ 300 ኩንታል በላይ ወደ መካዘን መግባቱን የዞኑ ግብርና መምሪያ የግብዓት አቅርቦት እና ስርጭት ቡድን መሪ ዮናስ ባየ ተናግረዋል።...