በባሕር ዳር ከተማ ውስጥ 12 ሺህ ነጋዴዎች ሕጋዊ ኾነው እንዲሠሩ ተደርጓል።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 14/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳድር ሕገ ወጥ ንግድን በቅንጅት በመከላከሉ አዎንታዊ ለውጥ መምጣቱን አሚኮ ያነጋገራቸው ነዋሪዎች እና መንግሥታዊ ተቋማት ገልጸዋል።
ወይዘሮ ጥላነሽ አብርሃም የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪ ናቸው።...
ዘላቂ ሰላምን ለማምጣት የተሰበሩ እሴቶችን መጠገን ላይ ትኩረት ሰጥቶ መሥራት ይገባል።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የዓለም የሰላም መረጃ ጠቋሚ (ጂፒአይ) በፈረንጆቹ አቆጣጠር በ2024 ያወጣው መረጃ እንደሚያሳየው አይስላንድ፣ ዴንማርክ፣ አየርላንድ፣ ኒውዚላንድ እና ሲንጋፖር በዓለም ላይ ሰላም የሰፈነባቸው ሀገራት ኾነው ተቀምጠዋል።
ለዚህ ደግሞ ጠንካራ...
ከ1ሚሊዮን በላይ ለሚኾኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጥሯል።
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የሥራ አጥ ቁጥርን ለመቀነስ ከመቸውም ጊዜ በላይ እየተሠራ ይገኛል። በዚህ ሂደት ውስጥም በርካቶች ለሥራ በቅተዋል።
የሥራ ዕድሎች ከጎበኟቸው ወጣቶች መካከል ወጣት አሸናፊ ሞላ እና ወጣት ሞላ ተስፋው...
ዩኒቨርሲቲዎች የፋሲለደስ ስምምነትን ተፈራረሙ።
ጎንደር: ሐምሌ 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ የቃል ኪዳን ቤተሰብን ተሞክሮ በመውሰድ በሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች ለማስፋፋት ዩኒቨርሲቲዎች የፋሲለደስ የቃል ኪዳን ስምምነትን ተፈራርመዋል።
የፋሲለደስ የቃል ኪዳን ስምምነት የኢፌዴሪ የሰላም ሚኒስትር ሙሐመድ እድሪስ በተገኙበት ነው የተፈረመው።...
የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ እና የምርጫ ሥነ ምግባር አዋጅ 26 የአዋጅ ድንጋጌዎች ላይ...
አዲስ አበባ:ሐምሌ 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ላለፉት ስድሰት ዓመታት ሥራ ላይ ያዋለውን የኢትዮጵያ የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ እና የምርጫ ሥነ ምግባር አዋጅ 1162/2011ን መሻሻሉን አስታውቋል።
ቦርዱ የአዋጁን ማሻሻያ አስመልክቶ ለመገናኛ ብዙኃን ጋዜጣዊ...








