ከ58 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በመኸር ሰብል መሸፈኑን የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር አስታወቀ።
ከሚሴ፡ ነሐሴ 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የመኸር እርሻ ሥራ በስፋት ከሚከናወንባቸው አካባቢዎች መካከል የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር ተጠቃሽ ነው። በብሔረሰብ አሥተዳደሩ አርጡማ ፉርሲ ወረዳ የወገሬ ደበሶ እና የዲምቱ ጨቆርሶ ቀበሌ አርሶ አደሮች አካባቢያቸው ለመኸር...
” ችግር ያልበገራት፤ መገፋት ያላናወጻት”
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አንድነት ያጸናት፣ ኅብረት ያቆማት፣ አትንኩኝ ባይነት የጠባቃት ናት። በየዘመናቱ አያሌ ጠላቶች ተነስተውባታል፣ በአራቱም ንፍቅ እየተነሱ ጦር አንስተውበታል፣ በግፍ ዘምተውባታል። እርሷ ግን ሁሉንም ድል አድርጋቸዋለች።
ለዘመናት ያጸናችውን ሀገረ መንግሥቷን፣ በደም...
ለሻደይ በዓል የሚመጡ እንግዶች በአግባቡ ለማስተናገድ ዝግጅት ተደርጓል።
ሰቆጣ፡ ነሐሴ 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የሻደይ በዓል በዋግ ኽምራ ከነሐሴ 16/2017 ዓ.ም እስከ ነሐሴ 21/2017 ዓ.ም ድረስ በድምቀት የሚከበር የልጃገረዶች የነጻነት በዓል ነው።
የሻደይን በዓል ከመላው የዋግ አካባቢ የተውጣጡ ልጃገረዶች የባሕል ትርዒት ለማቅረብ ወደ ሰቆጣ...
የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ማስከበር አለባችሁ።
አዲስ አበባ: ነሐሴ 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ከሁሉም ከመላው ኢትዮጵያ ለተውጣጡ አዲስ ሠልጣኝ ሠራተኞች አቀባበል አድርጓል።
ሥልጠናው የሚሰጠው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አሥተባባሪነት እንደኾነ ተገልጿል።
የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር ደበሌ ቃበታ ከሠልጣኞች ትንሿን ኢትዮጵያ መመልከታቸውን...
ያለበትን ሀገራዊ ኀላፊነት ለመወጣት እየሠራ መኾኑን የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ።
አዲስ አበባ፡ ነሐሴ 05/2017 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ተቋሙን ለሚቀላቀሉ አዲስ ሠልጣኝ ሠራተኞች አቀባበል አድርጓል።
ሠልጣኞቹ ከሁሉም የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች የተወጣጡ ናቸው። ሥልጠናውም የሚሰጠው በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አስተባባሪነት እንደኾነ ተገልጿል።
የኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን ኮሚሽነር...








