መንግሥት የመንግሥት ሠራተኞችን የኑሮ ሁኔታን ለማሻሻል የሚያስችል አዳዲስ ማሻሻያዎችን ማድረጉን አስታወቀ።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 12/2017 ዓ.ም (አሚኮ) መንግሥት የሲቪል ሰርቪስ ሠራተኞችን ጨምሮ የመንግሥት ሠራተኞችን የኑሮ ሁኔታ ለማሻሻል የሚያስችል አዳዲስ ማሻሻያዎችን ማድረጉን አስታውቋል።
የደመወዝ እና የግብር ማሻሻያ የተደረገባቸውም ፡-
የዝቅተኛው የመንግሥት ሠራተኛ ደመወዝ ከ 4ሺህ 760 ብር ወደ...
ችግሮች በሀገራዊ ምክክር ሂደት እንዲፈቱ የሴቶች አስተዋጽኦ የላቀ ነው።
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን "የሴቶች ሚና ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር በኢትዮጵያ" በሚል መሪ መልዕክት ከተለያዩ ተቋማት፣ ሲቪክ ማኅበራት እና ልዩ ልዩ አደረጃጀቶች ከተወከሉ ሴቶች ጋር የምክክር መድረክ አካሂዷል።
የኢትዮጵያ ሀገራዊ...
የአፈር ማዳበሪያ እና የጸረ ተባይ ኬሚካል ስርጭት መመሪያ ወጣ፡፡
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ግብርና ጥራት እና ደኅንነት ቁጥጥር ባለሥልጣን በአፈር ማዳበሪያ እና ጸረ ተባይ ኬሚካል አሥተዳደር መመሪያዎች ዙሪያ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና በባሕር ዳር ከተማ እያካሄደ ነው፡፡
የአማራ ክልል ግብርና ጥራት...
የነገ የሀገሪቱ መልክ የሚወሰነው በዛሬ ተማሪዎች ነው።
ደብረ ታቦር፡ ነሐሴ 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ የ2018 ዓ.ም የተማሪዎች ምዝገባ ንቅናቄ መድረክ አካሂዷል።
በንቅናቄ መድረኩም በትምህርት ዙሪያ የሚመለከታቸው አካላት ተገኝተው በቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ ውይይት አድርገዋል። ከዳግማዊ አጼ ቴዌድሮስ አንደኛ...
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከተለያዩ አደረጃጀቶች ከተውጣጡ ሴቶች ጋር እየመከረ ነው።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 10/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን "የሴቶች ሚና ለውጤታማ ሀገራዊ ምክክር በኢትዮጵያ" በሚል መሪ መልዕክት በባሕር ዳር ከተማ ውይይት እያካሄደ ነው።ውይይቱ ሴቶች በሀገራዊ ምክክር ሂደቱ ወሳኝ ሚና እንዲኖራቸው ለማስቻል ያለመ...








