በሲቪልና ቤተሰብ ምዝገባ አገልግሎት ከ5 ዓመት በታች የኾኑ ሕጻናት የልደት ሰርተፍኬት እንዲያገኙ እየተሠራ ነው።
ደብረ ማርቆስ: ነሐሴ 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) የምሥራቅ ጎጃም ዞን አሥተዳደር ጽሕፈት ቤት በ2017 በጀት ዓመት ከ44 ሺህ በላይ ሕጻናት የልደት ምዝገባ ማካሄዱን ገልጿል።
ሕጻናት ትክክለኛ እና ታማኝነት ያለው መረጃ እንዲኖራቸው መብታቸው እና ደኅንነታቸው እንዲጠበቅ የልደት...
በኩር በ30 ዓመታት
ባሕር ዳር: ነሐሴ 14/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ባለፉት ሦስት አስርት ዓመታት የሕትመት ብዙኀን መገናኛ ዘርፉን ከተቀላቀሉት ክልላዊ ተቋማት መካከል ቀዳሚው እና አንዱ አሚኮ ነው፡፡
ድርጅቱ በአዋጅ ቁጥር 56/1993 ከመቋቋሙ ቀደም ብሎ ነበር በኩርን በሕትመት ዘርፉ ለአንባቢያን...
የአገው ባሕል እና ትውፊትን ለመግለጥ አሚኮ ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል።
ባሕር ዳር: ነሐሴ 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አሚኮ የአገው ፈረሰኞች ማኅበር የአዊ ብሔረሰብ አንዱ መለያ እንዲኾን ትልቅ አስተዋጽኦ አድርጓል። በተለይ ማኅበሩ በዓለም አቀፍ ደረጃ በዩኔስኮ እንዲመዘገብ በሚደረገው ጥረት ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል።
የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ባሕል እና...
የአሚኮ የቴክኖሎጅ ጉዞ-አንድ
ባሕር ዳር፡ ነሀሴ 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) ሚዲያ የሰውን ልጅ የዕለት ከዕለት ሕይወት የሚነካ እና በየአንድ አንዱ እንቅስቃሴው ተጽዕኖ የሚፈጥር ነው፤ ሕዝብን ከሕዝብ እና መንግሥትን ከሕዝብ ያቀራርባል፤ ዓለም አቀፍ ትብብር እና ወዳጅነትን ያጎለብታል።
የአማራ ክልል በ1985...
አሚኮ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ሕዝብን ዕውነት አውጥቶ ያሳየ ሚዲያ ነው።
ሁመራ፡ ነሀሴ 15/2017 ዓ.ም (አሚኮ) አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የሚዲያ መርህን ጠብቆ እየሠራ ያለ ሚዲያ መኾኑን በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን የሚኖሩ ምሁራን ገልጸዋል።
የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ምሁራን ማኅበር ዋና ሥራ አሥኪያጅ ገሠሠው ወንድም (ዶ.ር)...








