ባለፉት ጊዜያት በሰላም፣ በልማትና መልካም አሥተዳደር ዘርፎች የመጡ ለውጦችን ማስቀጠል ይገባል።
ደሴ: ኅዳር 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች እና የጸጥታ መዋቅር መሪዎች በወቅታዊ የሰላም፣ የልማት እና የመልካም አሥተዳደር ጉዳዮች ዙሪያ በደሴ ከተማ ምክክር እያደረጉ ነው፡፡
በመድረኩ በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል
ቅርንጫፍ ጽሕፈት...
ወልድያ ጠቅላላ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ነጻ የዓይን ሞራ ግርዶሽ ህክምና እየሰጠ ነው።
ወልድያ: ኅዳር 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በወልድያ ጠቅላላ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ነጻ የዓይን ሞራ ግርዶሽ የቀዶ ሕክምና አገልግሎት እየተሰጠ ይገኛል።
ሕክምና አገልግሎት ያገኙ ታካሚዎች ዓይን ብርሃናቸውን በማጣታቸው ተቸግረው እንደኖሩ ነግረውናል። ተንቀሳቅሶ መሥራት የለመደ በሰው እጅ ላይ መውደቅ...
ለአካል ጉዳተኞች ምቹ የኾነ ተቋም በመገባት አካታችነትን ማረጋገጥ ይገባል።
ገንዳ ውኃ፡ ኅዳር 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎንደር ዞን ሴቶች ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ አይ ኤች ኤስ ከተባለ ግብረ ሰናይ ተቋም ጋር በመኾን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለ34ኛ ጊዜ በሀገራችን ደግሞ ለ33ኛ ጊዜ የሚከበረውን...
የአማራ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ የንግድ ሥርዓቱን የተረጋጋ ለማድረግ እየሠራ ነው።
ባሕር ዳር: ኅዳር 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ የንግድ መሰረትን ማስፋት፣ ሕገወጥ የንግድ ሥርዓት፣ የኑሮ ውድነት ማሻሻል እና የኤክስፖርት ምርትን በተመለከተ የአራት ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ላይ መግለጫ ሰጥተዋል።
የአማራ ክልል ንግድና...
“የችግር መፍቻው ግጭት እና ጦርነት መኾን የለበትም” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር: ኅዳር 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ከደብረ ማርቆስ ከተማ
አሥተዳደር ነዋሪዎች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል።
በውይይቱ ከርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በተጨማሪ ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)፣ በምክትል ርእሰ...








