“አሸባሪው ትህነግ የማይካድራውን ጭፍጨፋ እና የ27 ዓመታቱን ጭቆና በየትኛውም ቦታ በማንም ሰው ላይ እንዲደግመው...

“አሸባሪው ትህነግ የማይካድራውን ጭፍጨፋ እና የ27 ዓመታቱን ጭቆና በየትኛውም ቦታ በማንም ሰው ላይ እንዲደግመው የሚፈቅድ አንድም አማራ የለም” የደባርቅ ከተማ ነዋሪዎች ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 20/2013 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው ትህነግ የደቀነውን የህልውና አደጋ ለመከላከል ሁለንተናዊ ዝግጅት...

በባሕር ዳር ከተማ የሚኖሩ የቀድሞ የሠራዊት አባላት የተደረገውን የክተት ዘመቻ ለመቀላቀል አሸኛኘት ተደረገላቸው፡፡

በባሕር ዳር ከተማ የሚኖሩ የቀድሞ የሠራዊት አባላት የተደረገውን የክተት ዘመቻ ለመቀላቀል አሸኛኘት ተደረገላቸው፡፡ ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 20/2013 ዓ.ም (አሚኮ) ቀደም ብሎ በተለያዩ ጊዜያት የሀገርን ዳር ድንበር ሲያስከብሩ ቆይተው እና ግዳጃቸውን አጠናቀው በመመለስ በባሕርዳር ከተማ በልዩ...

በቻይና የአማራ ተማሪዎች ለህልውና ዘመቻው የሚውል ከ72 ሺህ ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ፡፡

በቻይና የአማራ ተማሪዎች ለህልውና ዘመቻው የሚውል ከ72 ሺህ ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ፡፡ ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 20/2013 ዓ.ም (አሚኮ) በአሸባሪው ትህነግ የተጋረጠውን የህልውና አደጋ ለመመከት የተጀመረውን የህልውና ዘመቻ ለመደገፍ በቻይና የአማራ ተማሪዎች ከ72 ሺህ ብር በላይ...

“የክልሉ መንግሥት ያቀረበውን የክተት ጥሪ በመቀበል የህልውና ዘመቻውን ለመቀላቀል ተዘጋጅተናል” የፍኖተ ሰላም ወጣቶች

"የክልሉ መንግሥት ያቀረበውን የክተት ጥሪ በመቀበል የህልውና ዘመቻውን ለመቀላቀል ተዘጋጅተናል" የፍኖተ ሰላም ወጣቶች ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 20/2013 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው ትህነግ የፌዴራል መንግሥት ያሳለፈውን የተናጠል ተኩስ አቁም ስምምነት እንደ ምቹ አጋጣሚ በመጠቀም ከቀበሮ ጉድጓድ ወጥቶ...

የሀገር መከላከያ ሠራዊቱን የሚቀላቀሉ የአዲስ አበባ ወጣቶች እና የጤና ባለሙያዎች ሽኝት እየተደረገላቸው ነው።

የሀገር መከላከያ ሠራዊቱን የሚቀላቀሉ የአዲስ አበባ ወጣቶች እና የጤና ባለሙያዎች ሽኝት እየተደረገላቸው ነው። ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 20/2013 ዓ.ም (አሚኮ) ከአዲስ አበባ ከተማ መከላከያ ሠራዊቱን ለሚቀላቀሉ ወጣቶች የሽኝት ሥነ ስርዓት በመስቀል አደባባይ እየተካሄደ ነው፡፡ በአዲስ አበባ...