ለዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኀን የመልስ ምት የሚሰጥ እና ሴራውን የሚያጋልጥ ጠንካራ የመገናኛ ብዙኀን መገንባት...
ለዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኀን የመልስ ምት የሚሰጥ እና ሴራውን የሚያጋልጥ ጠንካራ የመገናኛ ብዙኀን መገንባት እንደሚያስፈልግ በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኀን ውስጥ የሚሠሩ ጋዜጠኞች ተናገሩ፡፡
ባሕር ዳር:ሐምሌ 22/2013 ዓ.ም (አሚኮ) ዛሬም እንደ ትናንቱ መልኩን ቀይረዉ በአፍሪካዊያን ላይ...
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ መምህራን፣ ሠራተኞች እና ተማሪዎች ከ33 ሚሊዮን ብር በላይ ለህልውና ዘመቻው ድጋፍ...
የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ መምህራን፣ ሠራተኞች እና ተማሪዎች ከ33 ሚሊዮን ብር በላይ ለህልውና ዘመቻው ድጋፍ አድርገዋል፡፡
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 22/2013 ዓ.ም (አሚኮ) በአሸባሪው ትህነግ በሀገር ላይ የተቃጣውን ጥቃት ለመመከት የባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ በሁሉም ካምፓሶች የሚገኙ መምህራን፣...
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለአርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) የክብር ዶክትሬት ሊሰጥ ነው፡፡
የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ለአርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) የክብር ዶክትሬት ሊሰጥ ነው፡፡
ባሕር ዳር፡ ሐምሌ 22/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ዛሬ ባካሄደው የሴኔት ስብሰባ ነው ለአርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን (ቴዲ አፍሮ) የክብር ዶክትሬት ለመስጠት የወሰነው፡፡
አርቲስት ቴዎድሮስ ካሳሁን...
ኅብረተሰቡ ከአሸባሪዉ የትህነግ የሀሰተኛ ፕሮፓጋንዳ በመጠንቀቅ የህልዉና ዘመቻው አካል እንዲኾን የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር...
ኅብረተሰቡ ከአሸባሪዉ የትህነግ የሀሰተኛ ፕሮፓጋንዳ በመጠንቀቅ የህልዉና ዘመቻው አካል እንዲኾን የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ጥሪ አቀረበ፡፡
ባሕር ዳር:ሐምሌ 22/2013 ዓ.ም (አሚኮ) የሽብር ቡድኑን ለመደምሰስ ኢትዮጵያውያን በአንድነት መቆማቸውን ማኅበሩ አድንቋል፡፡
የኢትዮጵያ ሕዝብ አርበኞች ግንባር ከፍተኛ የሥራ ኀላፊ...
የምዕራባዊያን ኢትዮጵያን የማዳከም ሴራ…
የምዕራባዊያን ኢትዮጵያን የማዳከም ሴራ…
ባሕር ዳር:ሐምሌ 22/2013 ዓ.ም (አሚኮ) ምዕራባውያን ኢትዮጵያን ለማፍረስ የሠሩት ሴራ የቅርብ ጊዜ ሳይኾን 200 ዓመታትን አስቆጥሯል፡፡ የፖለቲካል ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህራን ምዕራባውያን ኢትዮጵያን ወደ ትናንሽ ሀገራት በመከፋፈል እና የውሸት...








