የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ መልእክት፦

ትውልድን በሥነ ምግባር መገንባትና ተቋምን በግልጽ አሠራር መምራት ሙስናን የመከላከል ቁልፍ ተግባሮቻችን ናቸው። ዛሬ በ22ኛው ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን የበዓል ማጠቃለያ መድረክ ላይ ተገኝተናል። ሙስናን እንደ ብሔራዊ አጀንዳ እና ለብልጽግናችን ቀይ መሥመር አድርገን በመውሰድ...

በምዕራብ ጎንደር ዞን የተፈጥሮ ሃብት ሥራ ተጀመረ።

ገንዳ ውኃ: ታኅሣሥ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምዕራብ ጎንደር ዞን በ2018 ዓ.ም የተፈጥሮ ሃብት የአፈር እና ውኃ ጥበቃ ልማት ሥራው በገንዳ ውኃ ከተማ ዙሪያ በፈንድቃ ተፋሰስ ተጀምሯል። የምዕራብ ጎንደር ዞን ዋና አሥተዳዳሪ እያሱ ይላቅ የአካባቢውን ሰላም...

ከ2 ነጥብ 6 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ሰሊጥ ለውጭ ገበያ ለማቅረብ እየተሠራ ነው።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ የቅባት እህሎችን በማምረት እና ወደ ውጭ በመላክ ከሚታወቁ አካባቢዎች ውስጥ የአማራ ክልል ከቀዳሚዎቹ ተርታ እንደሚቀመጥ የክልሉ ንግድ እና ገበያ ልማት ቢሮ መረጃ ያሳያል። የምርት አቅርቦቱ እና ግብይቱም እየተሻሻለ...

ሰብዓዊ መብትን ማክበር እና ማስከበር የሁሉም ኀላፊነት ነው።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዓለም ዓቀፍ የሰብዓዊ መብቶች ቀን "ሰብዓዊ መብቶች፣ የዕለት ከዕለት ፍላጎቶቻችን" በሚል መሪ መልዕክት በአማራ ክልል ደረጃ በባሕር ዳር ከተማ ተከብሯል። በመርሐ ግብሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ...

በአራት ወራት ውስጥ በደረሰ ስርቆትና ውድመት 143 ሚሊዮን ብር በላይ ጉዳት መድረሱን የኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ...

አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ2018 ዓ.ም በመጀመሪያው አራት ወራት የተፈፀመ የመሰረተ ልማት እና የኀይል ስርቆትን አስመልክቶ ጋዘጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። በመግለጫው የተቋሙ ማርኬቲንግ የስኩይቲቭ ዳሬክሬክተር ብርሃኑ ዋቅጅራ በትራንስፎርመር ስርቆት፣ የኤሌክትሪክ አስተላላፊ...