ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ዋና አስተባባሪ...

መስከረም 12/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ ጉዳዮች ዋና አስተባባሪ ማርቲን ግሪፍትስ ጋር በሰብዓዊ ድጋፍ ዙሪያ በኒውዮርክ ተገኝተው መክረዋል፡፡ በምክክሩም በሁሉም አካባቢዎች የሰብዓዊ አገልግሎት ለሚሹ ወገኖች...

የአማራ ሕንፃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ለህልውና ዘመቻው 45 ሚሊዮን ብር ድጋፍ አደረገ።

ባሕር ዳር፡ መስከረም 12/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ሕንፃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ለሕልውና ዘመቻው በዓይነትና በገንዘብ 45 ሚሊዮን ብር ድጋፍ ማድረጉን አስታውቋል። የአማራ ሕንፃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት ዋና ሥራ አስፈፃሚ ቢያዝን እንኳሆነ ድጋፉ ከሠራተኛው የወር...

ምርጫ የሌለው ምርጫ ! ማሸነፍ ብቻ!

ራሱን የትግራይ ሕዝብ ነፃ አውጭ እያለ የሚጠራው አሸባሪው ትህነግ የወቅቱ የኢትዮጵያ እዳ ሆኖ ዳግም ክህደት ፈፅሟል። ቡድኑ አሸባሪ፣ ከሀዲ፣ ወራሪ፣ ዘራፊ፣ አውዳሚ፣ ጨፍጫፊ፣ ደፋሪ መሆኑን ሁሉም አውቆታል። አሸባሪው ትህነግ ከጥቅምት 24/2013 ዓ.ም ጀምሮ እስካሁን የፈፀማቸው...

የአሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን መፈረካከስ በዓይን እማኝ አንደበት፡፡

መስከረም 12/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በማይጠብሪ ግንባር የገባው የትህነግ ወራሪ ቡድን መፈረካከሱን የዓይን እማኝ ለአሚኮ ተናግረዋል። በማይጠብሪ ግንባር ለወረራና ለዘረፋ የገባው አሸባሪ የትግራይ ወራሪ ቡድን አብዛኛው መደምሰሱን መዘገባችን ይታወሳል። በቡድኑ ላይ የደረሰበት ከባድ ምትም እንዲሽመደመድ...

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የውጭ ጉዳይ...

መስከረም 12/2014 ዓ.ም (አሚኮ)ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተባበሩት አረብ ኤምሬትስ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሼክ አሕመድ ቢን አሕመድ አሊ ጋር በጋራ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። በተመሳሳይ አቶ ደመቀ መኮንን ከጋቦን የውጭ...