ጦርነት ባለባቸው የሰሜን ኢትዮጵያ አካባቢዎች ሰብዓዊ ድጋፍ ለማቅረብ አስቸጋሪ ሁኔታ እንደገጠማቸው በኢትዮጵያ የእንግሊዝ መንግሥት...
አዲስ አበባ፡ መስከረም 26/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ኢትዮጵያ በአማራ እና በአፋር ክልሎች የአስቸኳይ ጊዜ ድጋፍ ለተጎጂዎች ለማቅረብ ቢታሰብም ሁኔታዋች አሰቸጋሪ እንደሆኑባቸው የእንግሊዝ መንግሥት ልዩ መልዕክተኛ ተናግረዋል። የእንግሊዝ መንግሥት የሰብዓዊ ድጋፍ ልዩ አማካሪ በጦርነት ቀጣና...
በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለፌዴራል መንግሥት በተለያየ የሥራ ኃላፊነት በሚኒስትርነት በእጩነት የቀረቡ
1. ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒሰትር አቶ ደመቀ መኮንን
2. ግብርና ሚኒስትር--- አቶ ዑመር ሑሴን
3. ኢንዱሰትሪ ሚኒስትር--- አቶ መላኩ አለበል
4. የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር-- አቶ ገብረመስቀል ጫላ
5. የማዕድን ሚኒስትር ---ኢንጂነር ታከለ ኡማ
6. የቱሪዝም ሚኒስትር...
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 6ኛ ዙር 1ኛ ዓመት 1ኛ ልዩ ስብሰባውን ዛሬ ያካሄዳል።
ባሕር ዳር፡ መስከረም 26/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ 6ኛ ዙር 1ኛ ዓመት 1ኛ ልዩ ስብሰባውን ያካሄዳል። ምክር ቤቱ በልዩ ስብሰባው የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ መስከረም 24/2014 ዓ.ም ለሕዝብ ተወካዮችና ለፌዴሬሽን ምክር...
ኤጀንሲው በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ለተፈናቀሉ ወገኖች የ15 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ።
ባሕር ዳር፡ መስከረም 25/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደኅንነት ኤጀንሲ በአማራ ክልል በአሸባሪዉ የትህነግ ቡድን ከቤት ንብረታቸዉ ለተፈናቀሉ ወገኖች የ15 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል፡፡
የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ሹመቴ ግዛዉ ይህ ድጋፍ በመላው የተቋሙ አመራርና...
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነገ 6ኛ ዙር 1ኛ ዓመት 1ኛ ልዩ ስብሰባውን ያካሄዳል።
ባሕር ዳር፡ መስከረም 25/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነገ 6ኛ ዙር 1ኛ ዓመት 1ኛ ልዩ ስብሰባውን ያካሄዳል። ምክር ቤቱ በልዩ ስብሰባው የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ መስከረም 24/2014 ዓ.ም ለሕዝብ ተወካዮችና ለፌዴሬሽን ምክር...







