የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት ለህልውና ዘመቻው የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል ገለጸ፡፡
ባሕር ዳር፡ ሕዳር 17/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳይ ላይ የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት መግለጫ ሠጥቷል፡፡ መግለጫውን የሠጡት የምክር ቤቱ ፕሬዚዳንት ሼህ ሰይድ መሐመድ ሽብርተኛው የትግራይ ወራሪ ኀይል በወረራቸው አካባቢዎች በርካታ...
ቤታቸውን ሸጠው ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ገንዘብ የለገሱ እናት…
ሕዳር 17/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በአዲስ አበባ አንዲት እናት መኖሪያ ቤታቸውን ሸጠው 2 ሚሊዮን ብር ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ለገሱ።
በአዲስ አበባ የሚኖሩት ወይዘሮ ቦጋለች ከበደ፤ የመኖሪያ ቤታቸውን ሸጠው 2 ሚሊዮን ብር ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ድጋፍ አድርገዋል።
ሀገር...
“ወደ ተከዜ ግንባር የዘመትኩት የሀገር መከላከያ ሠራዊት ተጋድሎን ለመቀላቀል ነው” ረዳት ፕሮፌሰር አማረ ጥጋቡ
ሕዳር 17/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ኀይልን ለማጥፋት ባለ ሀብቶች፣ አርሶ አደሮች፣ ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች፣ ምሁራን እንዲኹም የተለያዩ በርካታ ሀገር ወዳድ ኢትዮጵያዊውን ወደ ግንባር ዘምተዋል፣ እየዘመቱም ይገኛሉ። የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች ዘመቻዉን መቀላቀላቸው ለመከላከያ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለጥቁር ሕዝቦች ያቀረቡት ጥሪ የፓን አፍሪካኒዝም ንቅናቄ ድጋሚ እንዲያብብ እንደሚረዳ...
ሕዳር 17/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የታሪክ መምህርና የሀገር ሽማግሌ ረዳት ፕሮፌሰር አሕመድ እንደገለጹት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሕወሓት የሽብር ኃይል ጋርና ሉዓላዊነቷን ከተዳፈሩት አንዳንድ ምዕራባውያን ጋር የገባችበትን ጦርነት አስመልክቶ ለጥቁር የአፍሪካ ሕዝቦች ያስተላለፉት ጥሪ ተቀዛቅዞ...
❝እንድናሸንፍ በግባችን ላይ እናተኩር፤ በሚሠራብን ላይ ሳይሆን በምንሠራው ላይ እናተኩር❞ ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል...
ሕዳር 17/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማኅበራዊ ጉዳይ አማካሪ ሙሐዘ ጥበባት ዲያቆን ዳንኤል ክብረት በትዊተር የማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ባስተላለፉት መልዕክት ❝እንድናሸንፍ በግባችን ላይ እናተኩር። በሚሠራብን ላይ ሳይሆን በምንሠራው ላይ እናተኩር❞ ብለዋል፡፡
ሙሐዘ...








