“የኢትዮጵያ እና ሕንድ የረጅም ጊዜ ታሪካዊ ግንኙነት ተጠናክሮ ይቀጥላል” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 8/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ እና ሕንድ ያላቸው የረጅም ጊዜ ታሪካዊ፣ ባሕላዊ እና ዲፕሎማሲያዊ ትብብር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ገልጸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሕንዱ አቻቸው ናሬንድራ ሞዲ ኢትዮጵያን ዳግም እንደሚጎበኙ ያላቸውን...
ሰላም የሚያደፈርሱ አካላትን እናቶች ሊመክሩ ይገባል።
ደብረ ብርሃን: ታኅሣሥ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "የሴቶች ሚና ለዘላቂ ሰላምና ሁሉን አቀፍ ልማት" በሚል መሪ መልዕክት በሰሜን ሸዋ ዞን አንጎለላና ጠራ ወረዳ ሴቶችን ያሳተፈ የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው።
በምክትል ርእሰ መሥተዳደር ማዕረግ የማኅበራዊ ዘርፍ አስተባባሪ...
ስለምንስ የእናቶችን እንባ እና ሀዘን የሚሰማ ጆሮ ጠፋ?
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የክልል እና የዞን ከፍተኛ መሪዎች ዘካሪ እና መካሪ የሀገር ሽማግሌዎች እና የሃይማኖት አባቶች ለዘላቂ ሰላም እና ልማት በሚል መሪ ቃል በሰሜን ወሎ ዞን ጉባላፍቶ ወረዳ እየተወያዩ ነው።
በውይይት መድረኩ...
ሕንድ ለኢትዮጵያ የልማት ጉዞ ድጋፍ እንደምታደርግ ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ ገለጹ።
ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ናሬንድራ ሞዲ በኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች እና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የጋራ ስብሰባ ላይ ንግግር አድርገዋል፡፡
በንግግራቸውም፤ የኢትዮጵያ እና ህንድ ግንኙነት...
ሰልፍ ኸልፕ አፍሪካን የተባለ መንግሥታዊ ያልኾነ ድርጅት ከዓለም የምግብ ፕሮግራም ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ ለበጋ...
ደሴ: ታኅሣሥ 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የተደረገው የምርጥ ዘር ድጋፍ በበረሃ አንበጣ ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸው ሦሥት ወረዳዎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው።
የሰልፍ ኸልፕ አፍሪካ የበረሃ አንበጣ ተጋላጭ የኾኑ አርሶ አደሮች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት የክትትል እና ግምገማ ባለሙያ...








