ለልደት በዓል ወደ ቅዱስ ላል ይበላ የሚመጡ እንግዶችን በተሳካ መንገድ ለማስተናገድ ዝግጅት መደረጉን...
ላልይበላ፡ ታኅሣሥ 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የልደት በዓልን በደብረ ሮሃ ቅዱስ ላል ይበላ ለሚያከበሩ እንግዶች መስተንግዶውን የተሳካ ለማድረግ በቂ ዝግጅት ማድረጉን የላል ይበላ ከተማ አስተዳደር አስታውቋል።
የከተማ አስተዳደሩ ታላቁን በዓል ለማክበር ዝግጅት አድርጎ እንግዶችን...
ለሰሜን ወሎ፣ ደቡብ ወሎና ኦሮሞ ብሔረሰብ ዞን አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብጹዕ አቡነ ኤርሚያስ...
ወልድያ፡ ታኅሣሥ 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ስጦታውን የገቢዎች ሚኒስትር ላቀ አያሌው፣ የትራንስፖርት እና ሎጅስቲክ ሚኒስትሯ ዳግማዊት ሞገስ፣ ሌሎች ሚኒስትሮችና የሥራ ኀላፊዎች በተገኙበት ነው የተበረከተላቸው።
ስጦታው አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን ሰሜን ወሎና አካባቢዉን በወረረበት...
“አጼ ቴዎድሮስ ለኢትዮጵያ አንድነት፣ ክብር እና ስልጣኔ እራሳቸዉን አሳልፈዉ የሰጡ በመሆናቸዉ ታሪካቸዉን ማወቅ...
አዲስ አበባ፡ ታኅሣሥ 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በእንግሊዞች ተወስደው እና ከ150 ዓመታት በኃላ እንዲመለሱ የተደረጉት የአጼ ቴዎድሮስ ሽሩባ እና የመቅደላ ቅርሶች ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ሙዚየም ወደ ጎንደር ከተማ በክብር ዛሬ ጥዋት ተሸኝተዋል፡፡
ለኢትዮጵያ ከፍታ ሲታትሩ የነበሩት...
“የልማት ፍላጎትን ለማሟላትና መንግሥታዊ አገልግሎትን ለማሳደግ የገቢ ተቋም ልዩ ትኩረት ሊሰጠው ይገባል” የአማራ ክልል...
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ከተለያዩ ምሁራን፣ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎችና ከንግዱ ማኅበረሰብ ጋር የክልሉ ገቢ አሰባሰብ በሚሻሻልበትና
በሚያድግበት ሁኔታ ላይ በባሕር ዳር መክሯል።
በምክክር መድረኩ ላይ የተገኙት የአማራ...
“የመይሳው ሥሬት የካሳ ቁንዳላ፣ የአንድነት ገመድ ነው ውሉ የማይላላ”
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አትጠገብ ዳብሳ ያሳደገችው፣ ተዋበች የሠራቸው፣ ሥሬቱን ያሳመረችው፣ ካሳ የተዋበበት፣ መይሳው ያጌጠበት፣ ተስፋውን እና ራዕዩን የቋጠረበት ውብ ሹርባ፤ እሜቴ አትጠገብ በካሳ ሹርባ ላይ አደራ አስቀምጣለች፤ ኢትዮጵያ ትፀና ዘንድ ለልጇ...








