ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት የፌደራል ተቋማት የ100 ቀናት አፈጻጸም የግምገማ መድረክ በህዳሴው ግድብ...
ታኅሣሥ 27/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት የካቢኔ የፌደራል ተቋማት የ100 ቀናት አፈጻጸም የግምገማ መድረክ በታላቁ ኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በመካሄድ ላይ ነው፡፡
ላለፉት ሳምንታት የተቋማቱን አፈጻጸም በተለያየ የቁጥጥር ሥርዓቶች ሲከታተል የቆየው የፕላንና...
❝ለኢትዮጵያ የምንችለውን ኹሉ የማድረግ ግዴታ አለብን❞ ጋዜጠኛ ሔርሜላ አረጋዊ
ታኅሣሥ 27/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ጋዜጠኛ ሔርሜላ አረጋዊ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ያቀረቡትን የታላቁ ወደ ሀገር ቤት ጥሪ በመቀበል ዛሬ ማለዳ አዲስ አበባ ገብታለች።
ጋዜጠኛዋ ❝ለኢትዮጵያ የምንችለውን ኹሉ የማድረግ ግዴታ አለብን❞ ነው ያለችው።
ጋዜጠኛ...
“ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሀገራቸው በምትፈልጋቸዉ ወቅት በመገኘታቸው ምሥጋና ይገባችኋል” የመንግሥት ኮሚኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 27/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ትውልደ ኢትዮጵያውያን እና ኢትዮጵያውያን የመንግሥትን ጥሪ ተቀብለው ወደ ሀገር ቤት በመምጣት ለሀገር ግንባታ እያደረጉት ያለዉ አስተዋጽኦ የሚያስመሰግን መሆኑን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ ገለጹ።
ትውልደ ኢትዮጵያውያን...
❝አካባቢያችንን በተጠንቀቅ እየጠበቅን እንገኛለን❞ በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን የወገን ጦር አባላት
ታኅሣሥ 27/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የወገን ጦር ነፍጥ አያያዙንም አጠቃቀሙንም ያውቅበታል፤ ጠላት ገና ስሙን ሲሰማ ነው የሚብረከረክ፡፡ የወገን ጦር ሀገር በጠላት ስትደፈር ካዝናውን አጉርሶ፣ አፈሙዙን ወልውሎ፣ በዱር በገደል እየተዋደቀ በነበልባል ክንዱ ጠላትን እያሽመደመደ...
❝አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን የኀልውናችን ስጋት በመሆኑ ሁልጊዜም በተጠንቀቅ ተዘጋጅተን መጠበቅ አለብን❞ ርእሰ መሥተዳድር...
ታኅሣሥ 27/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን የኀልውናችን ስጋት በመሆኑ ሁልጊዜም በተጠንቀቅ ተዘጋጅተን መጠበቅ አለብን ሲሉ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ.ር) ገለጹ።
ርእሰ መሥተዳድሩ ያስተላለፉት መልዕክት
ቀጥሎ ቀርቧል:-
ኅልውናችን ለማስከበር መላ ሕዝባችን...








