“እርር ቅጥል ቢሉም የእርሱ ጠላቶቹ፣ ምኒልክ ጀግና ነው እስከ ዘመዶቹ”
ባሕር ዳር: የካቲት 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ጀግንነቱን ዓለም መስክሮለታል፣ ስሙን ከፍ አድርጎ ጠርቶታል፣ ታሪክ በማይጠፋ ቀለም፣ በማያረጅ ብራና አስፍሮታል፡፡ ጠላት ሮጦለታል፣ በስሙ ተሸብሮለታል፣ ከእግሩ ሥር ወድቆ ይማሩኝ ንጉሥ ኾይ ብሎለታል፡፡ በጀግንነቱ በጠላቶቹ ልብ...
ምህረት የሕክምና መሳሪያዎች አቅራቢ ድርጅት በአሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን ጉዳት ለደረሰባቸው የጤና ተቋማት 1...
ደሴ: የካቲት 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በአሜሪካ የሚገኘው ምህረት የሕክምና መሳሪያዎች አቅራቢ ድርጅት በአሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን ጉዳት ለደረሰባቸው የጤና ተቋማት 1 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያላቸው የመድኃኒትና የሕክምና ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡
ድጋፉ በሰሜንና...
ኅብረተሰቡ ከጸጥታ መዋቅሩ ጋር በመቀናጀት አሸባሪው ኦነግ ሸኔን በቁርጠኝነት እየታገለ እንደኾነ የደዋ ጨፋ ወረዳ...
የካቲት 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር የደዋጨፋ ወረዳን በወረረበት ወቅት ተላላኪው ኦነግ ሸኔ አቀባበል በማድረግ በወረዳው ላይ ከፍተኛ ጥፋት አድርሷል፡፡
የደዋ ጨፋ ወረዳ አስተዳዳሪ አብዱ...
በዩክሬን ቀውስ ሁሉም ወገኖች ከግጭት አባባሽ ድርጊቶች እንዲታቀቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ጥሪ...
የካቲት 24/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በዩክሬን ያለውን ወቅታዊ ጉዳይ አስመልክቶ መልዕክት አስተላልፈዋል።
በዩክሬን ቀውስ ሁሉም ወገኖች ከግጭት አባባሽ ድርጊቶች እንዲታቀቡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ጥሪ አቅርበዋል።
ኢትዮጵያ በአውሮፓ ያለውን...
ለወራት ዝግ የነበረው የመተማ -ገላባት መንገድ ክፍት ኾኖ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ተጀመረ።
የካቲት 23/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ኃይል በከፈተው ጦርነት ምክንያት ለ7 ወራት ተቋርጦ የነበረው የመተማ -ገላባት መንገድ ክፍት ኾኖ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነት ተጀምሯል።
የገላባት ጉምሩክ ኃላፊ ኮሌኔል ሙሐመድ አብዲል ማዲድ በቀጣናው የሚታዩ የጸጥታ...








