በጤና ጣቢያ ደረጃ ከፍተኛ የቀዶ ጥገና ሕክምና ለመስጠት እንደ ክልል ትኩረት ተሰጥቶት እየተሠራ ነው።

ደባርቅ: ታኅሣሥ 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ጎንደር ዞን ጠለምት ወረዳ ደጃች ሜዳ ጤና ጣቢያ የከፍተኛ ቀዶ ጥገና ሕክምና አገልግሎት መስጫ ማዕከል ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሂዷል። ለጤና ጣቢያው ሜዲካል ቲምስ ኢንተርናሽናል ከ4 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ...

ነጻ የሕግ ድጋፍ ምንድን ነው?

ባሕር ዳር: ታኅሳስ14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ነጻ የሕግ ድጋፍ ማለት በኢኮኖሚ አቅም ማነስ እና በጉዳት ተጋላጭነታቸው ምክንያት የፍትሕ መጓደል የደረሰባቸው ዜጎች ለጥብቅና አገልግሎት ክፍያ ሳይከፍሉ በነጻ የሕግ ሙያ አገልግሎት እንዲያገኙ የሚደረግበት የአሠራር ሥርዓት ነው፡፡ በአማራ...

የባሕር በር ጥያቄ እንዲሳካ ከመንግሥት ጎን እንደሚቆሙ የሐይቅ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።

ደሴ: ታኅሣሥ 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር በር ለኢትዮጵያ ሁለንተናዊ እድገት እና አጠቃላይ ደኅንነት ከፍተኛ ፋይዳ ያለው መኾኑን የሐይቅ ከተማ ነዋሪዎች ተናግረዋል። ሻምበል መኮንን አሊ በውትድርና ሙያ ሀገራቸውን ሲያገለግሉ ሳለ ኢትዮጵያ የወደብ ባለቤት የነበረችበትን ወቅት...

በኩር ጋዜጣ ታኅሣሥ 13/2018 ዓ.ም

https://drive.google.com/file/d/1XJd-ce2cxV0LdWk3_I80iy0R4p4RZuWK/view?usp=drive_link

ሙስና ዋናው የፍትሕ እጦት መንስኤ ነው።

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሙስና ወንጀል በልማት፣ በሰላም እና በመልካም አሥተዳደር ጉዳዮች ላይ ከፍተኛ ተጽዕኖ አለው። በተለዋዋጭ እና ረቂቅ ስልቱ ምክንያትም በቀላሉ ለመከላከል አስቸጋሪ መኾኑን የዘርፉ ባለሙያዎች ያስረዳሉ። አሚኮ ዲጂታል ሚዲያም የአማራ ክልል...