ደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ የተሳካ ሮኬት አስወነጨፈ።
ደብረ ታቦር: ሚያዝያ 08/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ከሦስተኛው ትውልድ ዩኒቨርሲቲዎች የሚመደበው የደብረ ታቦር ዩኒቨርሲቲ የአፄ ቴዎድሮስን የዕውቀት ጥያቄ የመመለስ ራዕይ አንግቦ እየተንቀሳቀሰ ይገኛል።
ዩኒቨርሲቲው የአፄ ቴዎድሮስን 154ኛ ዝክረ ሰማእት ምክንያት በማድረግ አሞራ ገደል በተባለ ሥፍራ...
“የሥራ እኩልነት መርሃቸው ነው። ሠርቶ መለወጥን በተግባር ያሳያሉ” አውራምባዎች
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 08/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአውራ አምባ ማኅበረሰብ 50ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በባሕር ዳር ከተማ ተከብሯል።
በዝግጅቱ ላይ የተገኙት የአማራ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ቢሮ ኀላፊ ግዛቸው ሙሉነህ የአውራምባ ማኅበረሰብ ሌብነትን፣ መጥፎ ተግባርንና መጥፎ...
አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን በከፈተው ጦርነት ምክንያት መቀሌ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን አቋርጠው የነበሩ ተማሪዎች በጎንደር...
ጎንደር: ሚያዝያ 08/2014 ዓ.ም (አሚኮ) አሸባሪው የትግራይ ወራሪ ቡድን በከፈተው ጦርነት ምክንያት ትግራይ ክልል መቀሌ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን አቋርጠው የነበሩ 85 የቢዝነስና ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ የማርኬቲንግ ማኔጅመንት ተማሪዎች በጎንደር ዩንቨርሲቲ ተመድበው ትምህርታቸውን ሲከታተሉ ቆይተው ዛሬ ተመርቀዋል።...
የአውራምባ ማኅበረሰብን መልካም እሴቶች በማስፋት እንደ ሀገር ለሚታየው ቀውስ መውጫ መንገድ መጠቀም እንደሚገባ ተገለጸ።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 08/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአውራ አምባ ማኅበረሰብ 50ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በባሕር ዳር ከተማ እየተከበረ ነው።
የአውራምባ ማኅበረሰብ መልካም የሥራ ባሕልን፣ የሰውልጆችን እኩልነት የሚሰብኩ እሴቶች ባለቤት ነው ሲሉ የማኅበረሰቡ መስራች...
ምሁራን የሐሰት ትርክቶችን በማረምና ሀገር በቀል የግጭት አፈታት ዘዴዎችን በማጎልበት ሀገራዊ የምክክር መድረኩ...
ደብረብርሃን: ሚያዝያ 08/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ ከሰላም ሚኒስቴር ጋር በመተባበር አካታች ብሔራዊ ምክክርን ለማሳካት የምሁራኑ ሚና ምን መሆን አለበት በሚል መሪ ሀሳብ ውይይት ተደርጓል።
የደብረብርሃን ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ፕሬዚዳንት እና የፕሬዚዳንቱ ተወካይ...








