ስታሸንፍ ተፈላጊ ትኾናለህ!
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 1896 ዓ.ም በዚህ ሳምንት ታኅሣሥ 15 የመጀመሪያውን የአሜሪካ ዲፕሎማቲክ ልዑክ ወደ ኢትዮጵያ መምጣትን ታሪክ ያወሳል።
በዚህ ጊዜ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ቴዎዶር ሮዝቬልት አምባሳደር ሮበርት ፒ ስኪነርን ወደ አዲስ አበባ የላኩት...
የወልድያ ከተማን ዕድገት ለማሳለጥ የኅብረተሰቡ ትብብር እና ድጋፍ አስፈላጊ ነው።
ወልድያ፡ ታኅሣሥ 18/2018 ዓ.ም አሚኮ) "የጉባ ብስራቶች የመደመር መንግሥት ትሩፋቶች" በሚል መሪ መልዕክት የወልድያ ከተማ አሥተዳደር ከከተማዋ ከተውጣጡ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር ምክክር አድርጓል።
የምክክሩ ተሳታፊዎች እንደሀገር እየተመዘገቡ ያሉ የልማት ትሩፋቶች የኢትዮጵያን ቀጣይ ዕድገት መሠረት...
የሀገርን ልማት ለማስቀጠል ሰላም ወሳኝ ጉዳይ ነው።
ባሕር ዳር፡ ታኅሣሥ 18/2018 ዓ.ም አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር በስድስቱም ክፍለ ከተሞች "የጉባ ብስራቶች የመደመር መንግሥት ቱሩፋቶች" በሚል መሪ መልዕክት ውይይት አድርጓል።
በውይይቱ ከዚህ በፊት በተሠሩ ሥራዎች እና በተደረጉ ሕዝባዊ ውይይቶች አንፃራዊ ሰላም...
በምዕራብ ጎንደር ዞን ያሉትን ጸጋዎች አሟጦ ለመጠቀም በትኩረት እየተሠራ ነው።
ገንዳ ውኃ፡ ታኅሣሥ 18/2018 ዓ.ም አሚኮ) በምዕራብ ጎንደር ዞን የገንዳ ውኃ ከተማ አሥተዳደር "የጉባ ብስራቶች፣ የመደመር መንግሥት ቱሩፋቶች" በሚል መሪ መልዕክት ከማኅበረሰቡ ጋር የውይይት መድረክ አካሂዷል።
የውይይቱ ተሳታፊዎች ከለውጡ ዓመታት ወዲህ ከተማዋን ለነዋሪዎች ምቹ ለማድረግ...
“ሕጻናት ወደ ትምህርት ገበታ ባለመመለሳቸው ይጸጽተኛል” የሰላም አማራጭን የተቀበለ ታጣቂ
ደብረማርቆስ፡ ታኅሣሥ 18/2018 ዓ.ም አሚኮ) በታጣቂ ቡድኑ ራሱን የቴዎድሮስ እዝ ብሎ የሚጠራው ቡድን የካርታ እና ምህንድስና ሠራተኛ ኾኖ ያገለግል የነበረው ሻምበል ይልቃል ታደለ መንግሥት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ ተቀብሎ ገብቷል፡፡
በነበረው የሁለት ዓመት በላይ ቆይታ...








