“አሸንድየ፣ ሻደይና ሶለል በዓልን ጠብቆ ማቆየት የሁሉም ኀላፊነት ነው” የአማራ ክልል ሴቶች ሕፃናትና ማኅበራዊ...
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 12/2014 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሴቶች ሕፃናትና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወይዘሮ አስናቁ ደረስ ሃይማኖታዊና ባሕላዊ መነሻና ትርጉም ላለው ለአሸንድየ፣ ሻደይና ሶለል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ኀላፊዋ አሸንድየ፣ ሻደይና ሶለል በዓል...
የፌዴሬሽን ምክር ቤት 12ኛ ክልል እንዲቋቋም የሚያስችል ሕዝበ ውሳኔ እንዲካሄድ ወሰነ።
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 12/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በዛሬው የፌዴሬሽን ምክር ቤት ውሳኔ በደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ስር የነበሩ 6 ዞኖችና 5 ልዩ ወረዳዎች በአንድ ክልል እንዲደራጁ የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ ተቀብሎ ሕዝበ ውሳኔ እንዲካሄድ ...
“የጠላቴ ጥይት ከመታው ጀርባዬን፣ ላሞራው ጣሉለት አታንሱት ስጋዬንʺ
ባሕር ዳር: ነሐሤ 12/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ለካስ ጥይትም ይናቃል፣ ሞትም ይረሳል፣ አሜካላውና እሾሁም ይዘለላል፣ ጠላቱን ናቀው፣ የጥይት በረዶውን ረሳው፡፡ ምድር ቃውጢ ሆናለች፣ አቧራው ይጨሳል፣ ጥይት ከግራ ከቀኝ፣ ከፊት ከኋላ ይተኮሳል፡፡ የፈረሱ ኮቴ፣ የሰው ጩኸት፣...
ብርሃን ዘ ኢትዮጵያ !!
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 12/2014 ዓ.ም (አሚኮ) ለንጉሠ ነገሥቱ ብቻ ሳይኾን ለሚወዱት ሕዝብ ጭምር ዘውድ፣ የአዲስ አበባ ቆርቋሪ፣ የሴት ባለመላ እና የጦር አጋፋሪም ጭምር ናቸው፡፡ ጥበብን ከድፍረት፣ እውቀትን ከክህሎት፣ የሀገር ፍቅርን ከእምነት ጋር ታድሏቸዋል፡፡ ለሀገራቸው...
የኢትዮጵያ ኩባንያዎችን ከአሜሪካ ድርጅቶች ጋር የማስተሳሰር ሥራ እንዲሠራ ስምምነት ላይ ተደረሰ፡፡
ባሕር ዳር፡ ነሐሴ 12/2014 ዓ.ም (አሚኮ) በአሜሪካ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ስለሺ በቀለ ከኢትዮ-አሜሪካ የንግድ ዘርፍ ማህበር የቦርድ አባላት ጋር በአገራዊና የቢዝነስ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል፡፡
አምባሳደር ስለሺ በውይይቱ ላይ በኢትዮጵያ ተግባራዊ እየተደረገ ስላለው የሪፎርም...








