በኅብረተሰቡ የቀረቡ 24 የሙስና ወንጅል ጥቆማዎች ‹‹በትክክል ወንጀል ተፈጽሞባቸዋል›› ተብሎ ምርመራ እየተደረገባቸው መኾኑን የአማራ...

ባሕር ዳር: ሕዳር 14/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የሙስናን ጉዳይ በአዋጅ ኀላፊነት ከተሰጠው ጊዜ ጀምሮ የምርመራ ሥራ እየሠራ እንደሚገኝ የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ገልጿል፡፡ በኮሚሽኑ የሙስና ወንጀል ምርመራ መምሪያ ኀላፊ ኮማንደር አግራሩ አሊ...

በጦርነቱ ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸው የዋግኸምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ወገኖች ድጋፍ እንዲደረግላቸው ጠየቁ፡፡

ባሕር ዳር: ሕዳር 14/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በጦርነቱ ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸው የዋግኸምራ ብሔረሰብ አስተዳደር ወገኖች ድጋፍ እንዲደረግላቸው ጠይቀዋል፡፡ በዋግኸምራ ብሔረሰብ አስተዳደር በሺዎች የሚቆጠሩ ወገኖች ከቀያቸው ተፈናቅለዋል፡፡ በብሔረሰብ አስተዳደሩ አሁንም ወደ ቀያቸው ባለመመለሳቸው እና ወደ ቀያቸው የተመለሱ...

የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት ቅጥር ማስታወቂያ

የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የሰው ሀብት ልማትና አስተዳደር ደጋፊ የስራ ሂደት ቅጥር ማስታወቂያ የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች ያለውን ክፍት የስራ መደብ ዝቅተኛ ተፈላጊ ችሎታውን ከሚያሟሉ አመልካቾች መካከል በቅጥር አወዳድሮ ማሟላት ይፈልጋል፡፡ ከዚህ በታች ባለው ሊንክ ክሊክ በማድረግ መመዝገብ...

የሀገር ባለውለታ ጀግኖችን ለትውልድ ማስተማርያነት መጠቀም እንደሚገባ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ።

አዲስ አበባ፡ ሕዳር 13/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የሀገር ባለውለታ ጀግኖችን መዘከርና ጀብዳቸውን አውቆ ለትውልድ ማስተማርያነት መጠቀም እንደሚገባ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናግረዋል። የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በልደታ ክፍለ ከተማ የተገነባውን የሌተናል ኮሎኔል...

ʺየኢትዮጵያን ነገር ታሪክ ስትቀምሩ፣ የእምዬን መነሻ አንኮበርን ጥሩ”

ባሕር ዳር: ሕዳር 11/2015 ዓ.ም (አሚኮ) አንዳንድ ሥፍራዎች አሉ ነገሥታቱ የሚመርጧቸው፣ አንዳንድ ቦታዎች አሉ ቤተ መንግሥት የሚታነጽባቸው፣ አንዳንድ አካባቢዎች አሉ ታሪክ ከፍ አድርጎ የመዘገባቸው፣ ትውልድ ሁሉ የሚጠራቸው፣ በልቡ ላይ ጽፎ የሚያኖራቸው፣ አንዳንድ ሥፍራዎች አሉ...