” ኢትዮጵያዊነት የሚገለጥበት፣ ግርማ የመላበትʺ
ባሕር ዳር:ጥር 24/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ፈጣሪ በአንበሳ አምሳል ተራራ ፈጥሮበታል፣ ከተራራው ግርጌ ጀግኖቹ ይመላለሱበታል፣ አይበገሬዎች ይሰባሰቡበታል፣ ስለ ሀገር ፍቅር ስለወገን ክብር ይመክሩበታል፣ የጸና ኢትዮጵያዊነት፣ የበረታ ጀግንነት፣ የማይፈታ አንድነት ይገለጥበታል፡፡
በዚያ ጀግኖች በሚፈጠሩበት፣ እንደ ጫካ አንበሳ...
“ሩሲያ እንደትላንቱ ሁሉ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ይበልጥ አጠናክራ መቀጠል ትሻለች” አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪሂን
ባሕርዳር: ጥር 22/2015 ዓ.ም (አሚኮ)ሩሲያ እንደትላንቱ ሁሉ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት ይበልጥ አጠናክራ መቀጠል እንደምትሻ በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪሂን ገለፁ።
የኢፌዲሪ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈጉባኤ አቶ አገኘሁ ተሻገር በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተርኪሂንን በቢሯቸው...
አማራ ባንክ በሀገር አቀፍ ፈተና ከ600 በላይ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች የዩኒቨርስቲ ወጭ እንደሚሸፍን አስታወቀ።
አዲስ አበባ: ጥር 20/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ባንክ ማኀበረሰባዊ አገልግሎቱን ለማስፋት በዘንድሮው ዓመት በሀገር አቀፍ ፈተና በመላ ሀገሪቱ ከ600 በላይ ውጤት ላመጡ ተማሪዎች ለእያንዳንዳቸው በወር 750 ብር እየከፈለ እንደሚያስተምር አስታውቋል።
የባንኩ ዋና ሥራ አስፈፃሚ አቶ...
” የሊቃውንቱ እጅ መንሻ፣ የደቀመዛሙርቱ መዳረሻ”
አስተሪዮን በመርጡለ ማርያም!
ባሕር ዳር፡ ጥር 20/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የኦሪት መስዋዕት የቀረበብሽ፣ አበው ያከበሩሽ፣ ነገሥታቱ የሰገዱልሽ፣ የጦር አበጋዞች ጎራዴያቸውን እያስቀመጡ የተማፀኑብሽ፣ መኳንንት እና መሳፍንት ደጅ የጠኑብሽ፣ የተጨነቁት መረጋጋትን ያገኙበሽ፣ መድረሻ ያጡት የተጠለሉብሽ ፣ያለቀሱት እንባቸውን ያበሱብሽ፣...
“የአማራን ሕዝብ ማኅበራዊ ረፍት በመንሳት የፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት የሚደረግ ጥረት መቼም ሊሳካ አይችልም” የአማራ...
ጥር 20/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ከሰሞኑ በምሥራቅ አማራ ሰሜን ሸዋ ዞንና ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር አጎራባች አካባቢዎች የፀጥታ ችግር አጋጥሞ ቆይቷል። ይህን አስመልክተው መግለጫ የሰጡት የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ግርማ የሽጥላ በደረሰው...







