“የሁለት ወረዳ ሕዝብ አሁንም ድረስ ነጻ አልወጣም፤ ሰብዓዊ ድጋፍም ማድረስ አልተቻለም” የተከበሩ ወይዘሮ ፀሃይነሽ...
ባሕርዳር: የካቲት 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የመራጭ ተመራጮች የማጠቃለያ ውይይት በክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት አስፈጻሚ አካላት እና በተወካዮች መካከል እየተካሄደ ነው፡፡ በማጠቃለያ የውይይት መድረኩ ተመራጮች አሉ ያሏቸውን ውስንነቶች እና እጥረቶች አንስተዋል፡፡
የሰሜን ኢትዮጵያ ግጭት ከተቀሰቀሰ በኋላ ተደጋጋሚ...
“ወቅታዊ የፖለቲካ ችግሮቻችን ቅቡልነት ያለው የሀገረ መንግሥት ምስረታ ሥራችን ካለመጠናቀቁ የመነጩ ናቸው” ርዕሰ መሥተዳድር...
ባሕር ዳር፡ የካቲት 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት እና የአማራ ክልል ምክር አባላት በየደረጃው ከሕዝብ ጋር በነበራቸው ውይይት የያዟቸውን የሕዝብ ጥያቄዎች ለክልሉ ከፍተኛ የመንግሥት አስፈጻሚ አካላት አቅርበዋል፡፡
የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ይልቃል ከፋለ...
“አልሞ ተኳሹ፣ የካራማራው ጀግና- አሊ በርኬ!”
"ጠላትን ቆጣሪ ልክ እንደኮርኬ
ታንክ ማራኪ ጀግና አሊበርኬ"
ባሕር ዳር፡ የካቲት 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በእጅ ቦንብ የጠላንትን ታንክ ላንቃ ያዘጋ፣ ታንክ ማራኪ ፣በካራማራ የድል ኒሻን ፣የሻለቃ ባሻ መዓረግም ተሸላሚ ነው - አሊ በርኬ ። የካራማራን የድል...
ከሰማይ አልሞ የማይስተው ሚግ አብራሪ – ኮሎኔል ታደሰ ሙሉነህ
ባሕርዳር: የካቲት 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በርካታ አስቸጋሪ ወቅቶችን፤ በክንደ ብርቱ ልጆቿ አይበገሬነት እያለፈች እዚህ የደረሰች ማሕፀነ ለምለም ሀገር ናት ኢትዮጵያ። ወሰኗን በግፍ ለመውረር ባሕር ተሻግሮ የመጣ ነጭ ጠላት በዓድዋ ጦርነት እንደጨው ተበትኖ ከተመለሰ በኋላም...
ʺየከበረ ታሪክ ያለበት፣ አንዲት ኢትዮጵያ የጸናችበት”
ባሕር ዳር: የካቲት 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ዙሪያ ገባው በታሪክ ተከቧል፣ በቅዱስ መንፈስ ተሞልቷል፡፡ በሠርክ የአምላክ ስም ይነሳበታል፣ ገናናነቱ ይነገርበታል፣ ምስጋና ይቀርብበታል፣ ኪዳን እየተደረሰ ቅዳሴ እየተቀደሰ ለምድር በረከት ይለመንበታል፡፡ ጉባኤ ተዘርግቶ ሊቃውንቱ ምስጢር ያመሰጥሩበታል፣ ደቀመዛሙርቱ...








