የቻይና ዓለም አቀፍ የኢነርጂ ቡድን በሲሚንቶ ዘርፍ ላይ መሠማራት እንደሚፈልግ ገለፀ።
ባሕር ዳር፡ የካቲት 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የቻይና ዓለም አቀፍ የኢነርጂ ቡድን በኢትዮጵያ ሲሚንቶ ዘርፍ፣ በማዳበሪያ ፋብሪካ እንዲሁም በታዳሽ ኃይሎች ኢንቨስትመንት ላይ መሠማራት እንደሚፈልግ ገልጿል።
የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ሰመሪታ ሰዋሰው፤ በቻይና ዓለም አቀፍ የኢነርጂ ቡድን...
“የላቀ ውጤት ያስመዘገቡ ጀግና ተማሪዎች የአማራ ሕዝብ የከፍታ ምልክቶች ናቸው” የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ...
ባሕርዳር:የካቲት 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በ2014 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና የላቀ ውጤት ላስመዘገቡ ተማሪዎች የዕውቅና አሰጣጥ መርኃ ግብር በባሕር ዳር ከተማ ተካሄዷል። በዚህ ዝግጅት ላይ የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኀላፊ ማተብ ታፈረ (ዶ.ር)...
“በኢትዮጵያ የተፈጠሩ ችግሮችን ለመፍታት የሽግግር ፍትሕን መተግበር አስፈላጊ ነው፡፡”
አቶ ደመቀ መኮንን
አዲስ አበባ: የካቲት 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ውስጥ በዘመናት እና በአሁኑ ጊዜ የተፈጠሩ ችግሮችን ለመፍታት የሽግግር ፍትሕን መተግበር አስፈላጊ መኾኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡
አቶ ደመቀ ይህንን...
በ2015 በጀት ዓመት ከ350 ሚሊዮን ብር በላይ በኾነ ወጭ 86 የልማት ፕሮጀክቶችን እያከናወነ መኾኑን...
ደብረማርቆስ:የካቲት 27/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ማኀበሩ በተያዘው በጀት ዓመት ከአባላት ሊሰበስብ ካቀደው 419 ሚሊዮን ብር ውስጥ በግማሽ ዓመቱ ከ200 ሚሊዮን ብር በላይ በመሰብሰብ ለማኀበረሰቡ ልማት እያዋለ መኾኑን አስታውቋል::
ተማሪ ሰናይት ሞላ በባሶ ሊበን ወረዳ የደን ቀበሌ...
የፖኪስታን ንግድና ኢንቨስትመንት ልዑክ አዲስ አበባ ገባ።
የፖኪስታን ንግድና ኢንቨስትመንት ልዑክ አዲስ አበባ ገባ።
ባሕርዳር: የካቲት 26/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የፖኪስታን ንግድና ኢንቨስትመንት ልዑክ በኢትዮጵያ የኢቨስትመንት አማራጮችን ለመጎብኘት ዛሬ ማምሻውን አዲስ አበባ ገብቷል።
ልዑኩ ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች አቀባበል አድርገዋል።
ልዑኩ...








