የተዛቡ ሃሳቦች አንድነታችንን በሚያስጠብቅ መልኩ እንዲታረሙ የወጣቶች አስተዋጽኦ ከፍተኛ መሆኑ ተገለጸ።
ባሕር ዳር:መጋቢት 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት የስልጠና መድረክ "በወጣቶች አቅም የኢትዮጵያ ሁለንተናዊ ብልፅግና ይረጋገጣል" በሚል መሪ ሀሳብ ከመጋቢት 3 - 11/2015 ዓ.ም በባሕርዳር ከተማ ሲካሄድ ቆይቷል። በስልጠናው ማጠቃለያ...
“የአዕምሮ እድገት ውስንነት የተዘነጋ ነገር ግን ልዩ ትኩረት የሚፈልግ ነው” ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ
ባሕር ዳር:መጋቢት 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአዕምሮ እድገት ውስንነት (ዳውን ሲንድረም) የተዘነጋ ነገር ግን ልዩ ትኩረት የሚፈልግ መሆኑን የኢፌዴሪ ፕሬዚደንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ገለጹ።
ዓለም አቀፉ የአዕምሮ እድገት ውስንነት (የዳውን ሲንድረም) ቀን “ስለ እኛ ከኛ ጋር” በሚል...
ወጣቶች የኢትዮጵያዊያን መጻኢ ዕጣ ፋንታ የተሳሰረ እና የማይለያይ መኾኑን በውል መገንዘብ እንዳለባቸው የብልጽግና ፓርቲ...
ባሕር ዳር:መጋቢት 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በባሕርዳር ከተማ ሲካሄድ በቆየው የብልፅግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት የስልጠና መድረክ ማጠናቀቂያ ዝግጅት ላይ ተገኝተው ለሰልጣኞች የሥራ መመሪያ ሰጥተዋል። ወጣቶች የኢትዮጵያዊያን...
የሰላም እሴቶችን ለመገንባት የሴቶች ሚና የላቀ መሆኑ ተጠቆመ።
ባሕር ዳር:መጋቢት 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) “እኔ የእህቴ ጠባቂ ነኝ “በሚል በሀገር አቀፍ ደረጃ ሲከበር የቆየው ዓለም ዓቀፍ የሴቶች ቀን የንቅናቄ ማጠቃለያ መርሐ ግብር በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ ተካሂዷል፡፡
በመድረኩ ንግግር ያደረጉት የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳዮች...
“ምርታማነትን ስናስብ ጤናማ ዜጎችን ማፍራት ዋናው ትኩረታችን ሊሆን ይገባል” የደቡብ ወሎ ዞን አሥተዳዳሪ
ደሴ:መጋቢት 08/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ወሎ ዞን ጤና መመሪያ አዘጋጅነት የትራኮማ በሽታን መከላከል በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ያተኮረ ዞናዊ ውይይት በኮምቦልቻ ከተማ እየተካሄደ ነው። በውይይቱ የዞንና የሁሉም ወረዳዎች የሥራ ኀላፊዎች ተሳትፈውበታል።
በደቡብ ወሎ ዞን ከ13 ሺህ...








