የጤና መድኅን አገልግሎቱን የተሻለ ለማድረግ አባላቱ በቂ የአባልነት መዋጮ መክፈል እንደሚገባቸው የምዕራብ ጎጃም ዞን...

የማኅበረሰብ አቀፍ ጤና መድኅን አባል ቢኾኑም መድኃኒት የለም እየተባሉ መኾኑን የደጋ ዳሞት ወረዳ የጤና መድኅን አባላት ተናገሩ። ባሕር ዳር :መጋቢት 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ወይዘሮ አላምኔ ታደለ ይባላሉ በምዕራብ ጎጃም ዞን ደጋዳሞት ወረዳ ድኩል ካና ቀበሌ...

“በጦርነት ማግስት የቆቦ ከተማ አርሶ አደሮችን በመደገፍ በዚህ ልክ ማልማት በመቻሉ የሚደነቅ ነው” ኀይለማርያም...

ወልድያ፡ መጋቢት 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ ኀላፊ ኀይለማርያም ከፍያለው (ዶ.ር) በሰሜን ወሎ ዞን የበጋ መስኖ ስንዴ ልማትን እየጎበኙ ነው። ጉብኝቱ በቆቦ ከተማ አሥተዳደር በአርሶ አደሮች ማሳ የለማን 67 ሄክታር የስንዴ ማሳ በመቃኘት...

“በቀጣይ እንደመሪ ፓርቲ ነፃነትን በአግባቡ መጠቀምና ማስተዳደር ላይ መስራት ይገባል” አቶ አደም ፋራህ

ባሕር ዳር :መጋቢት 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በቀጣይ ዋናው የቤት ሥራችን እንደመሪ ፓርቲ ነፃነትን በአግባቡ መጠቀምና ማስተዳደር ላይ መስራት ነው ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ተናገሩ፡፡ "ድሎችን ማፅናትና ፈተናዎችን መሻገር" በሚል መሪ ሐሳብ ለሦስት...

“በሀገረ መንግሥት ግንባታ ሂደት ውስጥ ለሠላም መሥራት ቅድሚያ የሚሰጠው ዓብይ ጉዳይ ነው” በሠላም ሚኒስቴር...

ባሕር ዳር :መጋቢት 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ዘላቂ ሠላምን ማረጋገጥ በሀገረ መንግሥት ግንባታ ሂደት ውስጥ ከሚጠበቁ መሠረታዊ ለውጦች ውስጥ ቁልፉ እና ቀዳሚው ጉዳይ ነው፡፡ ሠላም የሚገነባውም ኾነ ሠላም የሚፈርሰው በሰው ልጅ አዕምሮ ውስጥ ነው፡፡ በትውልድ...

የወባ ወረርሽኝን ለመከላከል 19 ነጥብ 6 ሚሊዮን አጎበር ተሰራጭቷል።

ባሕር ዳር :መጋቢት 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በተያዘው ዓመት በሀገር አቀፍ ደረጃ የወባ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያስችል 19 ነጥብ ስድስት ሚሊዮን አጎበር ለተለያዩ ክልሎች መሰራጨቱን የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ። በኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስትቲዩት የኅብረተሰብ ጤና አደጋ...