“የመጨረሻው ‘ወይዘሪት ቱሪዝም- አማራየቁንጅና ውድድር’ በጎንደር ከተማ ይካሄዳል ” የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ

ባሕርዳር፡ ጥር 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በክልሉ የቱሪዝም እንቅስቃሴውን ለማነቃቃት የሚያስችልሉ ዘርፈ ብዙ ዝግጅቶች መደረጋቸውን የአማራ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ የሕዝብ ግንኙነት ኀላፊው አበበ እንቢአለ ለአሚኮ ኦንላይን ተናግረዋል። አቶ አበበ እንዳሉት በክልሉ የቱሪዝም እንቅስቃሴውን ለማነቃቃት ከሚያስችሉ...

የኢትዮጵያን የፋይናንስ ዘርፍ ለውጭ ባንኮች ለመክፈት ዝግጅት እያደረገ መሆኑን ብሔራዊ ባንክ ገለፀ።

ባሕርዳር፡ ጥር 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የውጭ ባንኮች በሀገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ እንዲሳተፉ መፈቀዱን ተከትሎ ለዚሁ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገለፀ። የባንኩ የፋይናንስ ተቋማት ሱፐርቪዝን ምክትል ገዢ አቶ ሰለሞን ደስታ በሁለት ምዕራፍ የተከፈለ ዝግጅት እየተከናወነ...

አምባሳደር ምሥጋኑ አረጋ የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው ተሾሙ።

ባሕርዳር፡ ጥር 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) አምባሳደር ምሥጋኑ አረጋን የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አድርገው ሾመዋል። አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ሆነው እስከ ተሾሙበት ጊዜ ድረስ የኢትዮ-ኢንጂነሪንግ ግሩፕ ዋና...

“ጎንደር የጥምቀትን በዓል ለማክበር አስፈላጊውን ዝግጅት አድርጋለች” የከተማዋ ከንቲባ

ጎንደር: ጥር 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የጥበብና ኢትዮጵያዊነት መድመቂያ የሆነችው ጎንደር የጥምቀት በዓልን ለማክበር አስፈላጊውን ዝግጅት አድርጋለች ሲሉ የከተማዋ ከንቲባ ዘውዱ ማለደ አስታወቁ፡፡ አቶ ዘውዱ ጎንደር ከተማ የጥምቀት በዓልን ለማስተናገድ ያደረገችውን ዝግጅት አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል፡፡፡ በመግለጫቸውም የባሕል፣...

ባለፉት 6 ወራት በመከላከያ ሚኒስቴር አበረታች ተግባራት መከናወናቸውን ሚኒስትሩ አስታወቁ።

ባሕርዳር፡ ጥር 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በመከላከያ ሚኒስቴር ሥር በሚገኙ የተለያዩ ዘርፎችና ተቋማት ባለፉት ሥድስት ወራት የተከናወኑት ተግባራት አበረታች መኾናቸውን አብረሃም በላይ (ዶ.ር) አስታውቀዋል፡፡ የመከላከያ ሚኒስቴር በሥሩ ከሚገኙ ክፍሎች ጋር የሥድስት ወራት የሥራ አፈጻጸም ገምግሟል፡፡ የመከላከያ ሚኒስትሩ...