“በቀጣይ እንደመሪ ፓርቲ ነፃነትን በአግባቡ መጠቀምና ማስተዳደር ላይ መስራት ይገባል” አቶ አደም ፋራህ
ባሕር ዳር :መጋቢት 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በቀጣይ ዋናው የቤት ሥራችን እንደመሪ ፓርቲ ነፃነትን በአግባቡ መጠቀምና ማስተዳደር ላይ መስራት ነው ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ ተናገሩ፡፡
"ድሎችን ማፅናትና ፈተናዎችን መሻገር" በሚል መሪ ሐሳብ ለሦስት...
“በሀገረ መንግሥት ግንባታ ሂደት ውስጥ ለሠላም መሥራት ቅድሚያ የሚሰጠው ዓብይ ጉዳይ ነው” በሠላም ሚኒስቴር...
ባሕር ዳር :መጋቢት 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ዘላቂ ሠላምን ማረጋገጥ በሀገረ መንግሥት ግንባታ ሂደት ውስጥ ከሚጠበቁ መሠረታዊ ለውጦች ውስጥ ቁልፉ እና ቀዳሚው ጉዳይ ነው፡፡ ሠላም የሚገነባውም ኾነ ሠላም የሚፈርሰው በሰው ልጅ አዕምሮ ውስጥ ነው፡፡ በትውልድ...
የወባ ወረርሽኝን ለመከላከል 19 ነጥብ 6 ሚሊዮን አጎበር ተሰራጭቷል።
ባሕር ዳር :መጋቢት 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በተያዘው ዓመት በሀገር አቀፍ ደረጃ የወባ ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያስችል 19 ነጥብ ስድስት ሚሊዮን አጎበር ለተለያዩ ክልሎች መሰራጨቱን የኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ።
በኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ጤና ኢንስትቲዩት የኅብረተሰብ ጤና አደጋ...
የብዙዎችን ሕይዎት የለወጠው “ነጭ ወርቅ” – እጣን !
በ2014 ዓ.ም 1 ኩንታል እጣን እስከ 23 ሺህ ብር ተሽጧል
ገንዳ ውኃ፡ መጋቢት 18/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ምዕራብ ጎንደር ዞን አጠቃላይ ካለው የደን ሽፋን 30 በመቶው በእጣን ዛፍ የተሸፈነ ነው።
ይሕ ሃብት ተገቢውን ጥቅም ሳይሰጥ ከጊዜ ወደ...
በሰሜን ወሎ ዞን ዋድላ ወረዳ በጦርነቱ ጉዳት በደረሰባቸው በመለይ እና በራያ ቆቦ ሮቢት አንደኛ...
ወልድያ :መጋቢት 17/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢማጅን ዋን ደይ ከዩኒሴፍ ጋር በመተባበር በ19 ሚሊዮን ብር ወጭ ያስገነባቸውን የመማሪያ ክፍሎ አጠናቆ አስረክቧል፡፡
ኢማጅን ዋን ደይ ከዩኒሴፍ ባገኘው የገንዘብ ድጋፍ በጦርነቱ ጉዳት በደረሰባቸው ሰሜን ወሎ ዞን ዋድላ ወረዳ...








