ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ።

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 07/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ለትንሣኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ሙሉ መልዕክቱ ቀጥሎ ቀርቧል። እንኳን ለኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓል አደረሰን፣ አደረሳችሁ! በክርስቲያኖች ዘንድ ከፍተኛ ሥፍራ ተሰጥቷቸው ከሚከበሩ በዓላት መካከል በዓለ...

ʺበቂም፣ በበቀል፣ በጥላቻ ወድቀን ትንሳኤውን እናከብራለን ብንል ለምንም አይጠቅመንም” ብፁዕ አቡነ አብርሃም

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 07/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የመንበረ ፓትርያሪክ ጠቅላይ ቤተክህነት ሥራ አሥኪያጅ እና የባሕር ዳር ሀገረ ስብከት ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ አብርሃም ብርሃነ ትንሳኤው የሰላም፣ የሕይወት፣ የጤና፣ የበረከትና የፍቅር ይሆን ዘንድ...

“በዓልን በደስታ እንድናከብር ላደረጋችሁልን ድጋፍ ምስጋናችን ከፍ ያለ ነው” ድጋፍ የተደረገላቸው የኅብረተሰብ ክፍሎች

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 07/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ሴቶች፣ ሕፃናትና ማኅበራዊ ጉዳይ መምሪያ ከግሬስ ለልጆችና ለቤተሰቦቻቸው ማዕከል እና ከዳሽን ባንክ ጋር በመተባበር በዝቅተኛ ኑሮ ውስጥ ለሚኖሩ የማኅበረሰብ ክፍሎች...

“የእኛ ቀዳሚ ደስታ ሕዝባችን መሠረታዊ ፍላጎቱ ተሟልቶና ማኅበራዊ እረፍት አግኝቶ ማየት ነው” ርእሰ መሥተዳድር...

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 07/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ርእሰ መሥተዳድር ይልቃል ከፋለ (ዶ.ር) ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልእክት አስተላልፈዋል። ሙሉ መልእክቱ ቀጥሎ ቀርቧል፦ እንኳን ለትንሳኤ በዓል አደረሳችሁ! ትንሳኤ ክርስቶስ ሞትን በትዕግስት አሸንፎ የተነሳበት፤ በአዳም ላይ...

“ቀዳም ሥዑር (ቅዳሜ ስዑር) – ኢየሱስ ክርስቶስ በመቃብር ያረፈባት ቀን ናት” መምህር ገብረ መድኅን...

ፍኖተ ሰላም: ሚያዝያ 07/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢየሱስ ክርስቶስ በዕለተ አርብ በመስቀል መከራን ከተቀበለ በኋላ ምሽት 11 ሰዓት ዮሴፍና ኒቆዲሞስ ቀበሩት። በዚህም ወደ መቃብር ወረደ።በአካለ ነፍስ ወደ ሲኦል ወርዶ ነፍሳትን አወጣ።በስጋ ግን ወደ መቃብር ወረደ፡፡እሁድ...