“በኢትዮጵያ ኢነርጂ ልማት ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት አለን” የሩሲያ የኢነርጂ ኩባንያ ‘ሩስሃይድሮ’
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 10/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የሩሲያ የኢነርጂ ኩባንያ ‘ሩስሃይድሮ’ (RusHydro) በኢትዮጵያ ኢነርጂ ልማት ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት እንዳለው አስታወቀ።
የውኃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር የሥራ ኀላፊዎች ከሩስሃይድሮ የሥራ ኃላፊዎች ጋር በበይነ መረብ ተወያይተዋል።
የውኃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር...




