“የመካነ-ኢየሱስ/እስቴ-ስማዳ 50 ነጥብ 5 ኪ.ሜ አስፋልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ ወደ መጠናቀቅ ተቃርቧል” የኢትዮጵያ መንገዶች...
ባሕር ዳር: ግንቦት 05/2015 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ጎንደር ዞን የመካነ-ኢየሱስ/እስቴ-ስማዳ 50 ነጥብ 5 ኪ.ሜ አስፋልት ኮንክሪት መንገድ ግንባታ ወደ መጠናቀቅ መቃረቡን የኢትዮጵያ መንገዶች ባልስልጣን አስታውቋል። እንደ ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ መረጃ፣ አሁን ላይ ከአጠቃላይ የግንባታ...
“ጥሩ ሀገር ለመገንባት ቅድሚያ ጥሩ ቤተሰብ መገንባት ላይ መሥራት ይኖርብናል” የአማራ ክልል ሴቶች ሕጻናትና...
ባሕር ዳር: ግንቦት 04/2015 ዓ.ም (አሚኮ)ዘንድሮ በዓለም ለ30ኛ ጊዜ የሚያከብረውን ዓለም አቀፉ የቤተሰብ ቀን፣ ኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በሀገር አቀፍ ደረጃ እያከበረች ነው።
ቤተሰብ ለሀገር ግንባታና ለትውልድ ሰብእና ግንባታ ያለውን ሚና በአግባቡ እንዲወጣ ታላሚ ተደርጎ...
“አፈጻጸማችንን በማሻሻል የምናገለግለውን ማኅበረሰብ እርካታ ማሳደግ ይጠበቅብናል” የአማራ ክልል የከተሞችና መሠረተ ልማት ቢሮ
ባሕር ዳር: ግንቦት 04/2015 ዓ.ም (አሚኮ)የአማራ ክልል የከተሞች እና መሠረተ ልማት ቢሮ ከከተሞች፣ ከከተማ አሥተዳደሮች እና አጋር አካላት ጋር የ2015 በጀት ዓመት የ3ኛው ሩብ ዓመት አፈጻጸሙን እየገመገመ ነው።
የአማራ ክልል የከተሞችና መሠረተ ልማት ቢሮ ኀላፊ...
“ሀገር ስትፈልገን ሁሌም ዝግጁ ነን!” የቀድሞ ከፍተኛ የአማራ ልዩ ኀይል መኮንኖች
ባሕር ዳር: ግንቦት 04/2015 ዓ.ም (አሚኮ) የሀገርን ክብር እና ሉዓላዊነት፤ የሕዝብ ደኅንነት እና ነፃነት ከሚያስከብሩ ባለአደራዎች መካከል ወታደር ቀዳሚው ነው፡፡ ውትድርና አካልን እና ሕይዎትን ገብሮ ሀገር እና ሕዝብ የማስቀጠልን ተቀዳሚ ተልዕኮ ያነገበ አኩሪ ሙያ...
ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የሠራቸው የማነቃቂያ ሥራዎች የሚበረታቱ መሆናቸውን የኢንዱስትሪ እና ማዕድን ጉዳዮች...
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 03/2015 ዓ.ም (አሚኮ) ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የሠራቸው የማነቃቂያ ሥራዎች የሚበረታቱ መሆናቸውን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢንዱስትሪ እና ማዕድን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ገልጿል።
ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ከግል ዘርፉና ከኢንዱስትሪው...








