ዩኒዬኑ የአርሶ አደሮችን ቁልፍ ችግሮች ለይቶ በመፍታት ለግብርና ልማት ሽግግር የጎላ ድርሻ እየተወጣ ነው።
እንጅባራ: ጥር 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አድማስ ሁለገብ የገበሬዎች ኅብረት ሥራ ማኅበራት ዩኒዬን 16 መሠረታዊ ማኅበራትን በማቀፍ በ855 ሺህ ብር መነሻ ካፒታል በ1996 ዓ.ም ነው የተመሠረተው።
የኅብረት ሥራ ማኅበር ዩኒዬኑ በ 22 ዓመታት ጉዞው የአባል መሠረታዊ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የኢምግሬሽን እና ዜጎች ጉዳይ አገልግሎትን ጎበኙ።
ባሕር ዳር: ጥር 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የኢምግሬሽን እና ዜጎች ጉዳይ አገልግሎትን ጎብኝተዋል።
ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በኢምግሬሽን እና ዜጎች ጉዳይ አገልግሎት አሰጣጥ...
ሴቶች ከአባልነት ባለፈ በውሳኔ ሰጭነት አቅም ስፍራን እንዲይዙ እየተሠራ ነው።
አዲስ አበባ: ጥር 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ ሴቶች ክንፍ ምክር ቤት መደበኛ ሥብሠባውን እያካሄደ ነው።
ሥብሠባው የክንፉን የስድስት ወር አፈፃፀም መገምገም፣ ምርጫ እና የሴቶች ተሳትፎ ላይ ውይይት ማካሄድ እና የሴቶች ክንፍ መደበኛ ጉባኤ ላይ...
ተማሪዎች ውጤታማ እንዲኾኑ ምን እየተሠራ ነው?
ባሕር ዳር: ጥር 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የ2018 የትምህርት ዘመን የመጀመሪያው ወሰነ ትምህርት የማጠቃለያ ፈተና ጊዜ ደርሷል።
ለመሆኑ ተማሪዎችን ውጤታማ ለማድረግ ምን እየተሠራ ነው?
በጎንደር ከተማ የመሠረት አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የ6ኛ ክፍል ተማሪ አምሳል...
የነገ ሀገር ተረካቢ ብቁ ዜጋን ለማፍራት የተማሪዎች ምገባ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል፡፡
ባሕር ዳር: ጥር 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ የተማሪዎች የትምህርት ቤት ምገባ በአዲስ አምባ 1ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የማስጀመሪያ መርሐግብርን አካሂዷል።
በትምህርት ቤቱም 1ሺህ 380 ቅድመ አንደኛ እና አንደኛ ክፍል ተማሪዎች...








